https://amh.sputniknews.africa
17.2 በመቶ የነበረው የአገሪቱ የደን ሽፋን አሁን ላይ ወደ 23.6 በመቶ አድጓል - የኢትዮጵያ የደን ልማት
17.2 በመቶ የነበረው የአገሪቱ የደን ሽፋን አሁን ላይ ወደ 23.6 በመቶ አድጓል - የኢትዮጵያ የደን ልማት
Sputnik አፍሪካ
17.2 በመቶ የነበረው የአገሪቱ የደን ሽፋን አሁን ላይ ወደ 23.6 በመቶ አድጓል - የኢትዮጵያ የደን ልማት የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከለውጡ በፊት የነበረውን የደን ሽፋን በከፍተኛ መጠን ማሳደጉን የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ከበደ ይማም መናገራቸውን... 19.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-19T20:23+0300
2026-03-19T20:23+0300
2026-03-19T20:36+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/13/3591559_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_12176e535eab47c4ff285eef32c20d61.jpg
17.2 በመቶ የነበረው የአገሪቱ የደን ሽፋን አሁን ላይ ወደ 23.6 በመቶ አድጓል - የኢትዮጵያ የደን ልማት የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከለውጡ በፊት የነበረውን የደን ሽፋን በከፍተኛ መጠን ማሳደጉን የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ከበደ ይማም መናገራቸውን የአገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡ ከ10 ዓመት በፊት በየዓመቱ 92,000 ሄክታር መሬት ደን ይጨፍጨ እንደነበር ያስታወሱት ዋና ዳይሬክተሩ፣ አኃዙ በአሁኑ ወቅት ወደ 27,000 ሄክታር ዝቅ ማለቱንም ጠቁመዋል። 14ኛው የዓለም የደን ቀን መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም በአገር አቀፍ ደረጃ ይከበራል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአገሪቱ የደን ሽፋን
Sputnik አፍሪካ
የአገሪቱ የደን ሽፋን
2026-03-19T20:23+0300
true
PT0M51S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/13/3591559_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_c1df105fca8732da1e92d8c9b47341f6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
17.2 በመቶ የነበረው የአገሪቱ የደን ሽፋን አሁን ላይ ወደ 23.6 በመቶ አድጓል - የኢትዮጵያ የደን ልማት
20:23 19.03.2026 (የተሻሻለ: 20:36 19.03.2026) 17.2 በመቶ የነበረው የአገሪቱ የደን ሽፋን አሁን ላይ ወደ 23.6 በመቶ አድጓል - የኢትዮጵያ የደን ልማት የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከለውጡ በፊት የነበረውን የደን ሽፋን በከፍተኛ መጠን ማሳደጉን የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ከበደ ይማም መናገራቸውን የአገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡
ከ10 ዓመት በፊት በየዓመቱ 92,000 ሄክታር መሬት ደን ይጨፍጨ እንደነበር ያስታወሱት ዋና ዳይሬክተሩ፣ አኃዙ በአሁኑ ወቅት ወደ 27,000 ሄክታር ዝቅ ማለቱንም ጠቁመዋል።
14ኛው የዓለም የደን ቀን መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም በአገር አቀፍ ደረጃ ይከበራል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X