የእስራኤል ሚሳኤል በአርቲ ጋዜጠኞች መኪና ላይ ጥቃት አደረሰ

ሰብስክራይብ
የእስራኤል ሚሳኤል በአርቲ ጋዜጠኞች መኪና ላይ ጥቃት አደረሰ

​በጥቃቱ የዜና ተቋሙ ዘጋቢ ስቲቭ ስዌኒ እና የካሜራ ባለሙያው ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን፣ ሁለቱም በሊባኖስ በሚገኝ ሆስፒታል ውስጥ የሕክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0