ፖሊስ አልባው ፖሊስ ጣቢያ፦ የኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ስማርት የፖሊስ አገልግሎት ማዕከል

ሰብስክራይብ

ፖሊስ አልባው ፖሊስ ጣቢያ፦ የኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ስማርት የፖሊስ አገልግሎት ማዕከል

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የካቲት 2 ቀን 2018 ዓ.ም ሥራ ያስጀመሩት ማዕከሉ፣ መደበኛ የፖሊስ አገልግሎቶችን በተቀላጠፈና ተደራሽ በሆነ መንገድ ለመስጠት ታስቦ የተቋቋመ ነው።

ማንኛውም ተገልጋይ 24/7 ራሱን ችሎ በዲጂታል መንገድ የቀረበለትን አገልግሎት ማግኘት ይችላል።

ፕሮጀክቱ ኢትዮጵያን በአፍሪካ ቀዳሚ፣ በዓለም ደግሞ አራተኛዋ ዘመናዊ የፖሊስ አገልግሎት መስጠት የጀመረች ሀገር እንደሚያደርጋት መረጃዎች ያሳያሉ።

ስፑትኒክ አፍሪካ በማዕከሉ በመገኘት የቃኘውን የአገልግሎት አሰጣጥ ሂደት ከቪዲዮ ቅንብሩ ይመልከቱ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0