በኬንያ በደረሰ የጎርፍ አደጋ የ71 ሰዎች ህይወት ማለፉን ብሄራዊ ፖሊስ አስታወቀ

ሰብስክራይብ

በኬንያ በደረሰ የጎርፍ አደጋ የ71 ሰዎች ህይወት ማለፉን ብሄራዊ ፖሊስ አስታወቀ

​ናይሮቢ በ36 ሰዎች ሞት ከፍተኛውን ቁጥር ያስመዘገበች ሲሆን፣ ወደ 3,000 የሚጠጉ ሰዎች ደግሞ ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለዋል። የጎርፍ መጥለቅለቅ በታየባቸው መንገዶች፣ እንዲሁም በውሃና በንፅህና አጠባበቅ መሠረተ ልማቶች ላይ በደረሰው ጉዳት አገሪቱ ተቸግራ ትገኛለች። በአሁኑ ወቅት የፍለጋ እና የነፍስ አድን ስራዎች በመከናወን ላይ ናቸው።

​ በኬንያ ለሳምንታት የዘለቀ ከባድ ዝናብ እየዘነበ ይገኛል። ጎረቤት ኢትዮጵያም በተመሳሳይ የጎርፍ አደጋ የተጠቃች ሲሆን፣ የ107 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገልጿል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0