https://amh.sputniknews.africa
የሞስኮ እና የመላው ሩሲያ ፓትርያርክ በደቡብ ኢትዮጵያ በደረሰው የተፈጥሮ አደጋ የተሰማቸውን ሐዘን ገለፁ
የሞስኮ እና የመላው ሩሲያ ፓትርያርክ በደቡብ ኢትዮጵያ በደረሰው የተፈጥሮ አደጋ የተሰማቸውን ሐዘን ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
የሞስኮ እና የመላው ሩሲያ ፓትርያርክ በደቡብ ኢትዮጵያ በደረሰው የተፈጥሮ አደጋ የተሰማቸውን ሐዘን ገለፁ ብፁዕ ወቅዱስ ኪሪል ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በላኩት የሐዘን መግለጫ፣ በደቡብ ኢትዮጵያ በተከሰተው አስከፊ የጎርፍ መጥለቅለቅ እና የመሬት... 18.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-18T12:47+0300
2026-03-18T12:47+0300
2026-03-18T12:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/12/3580159_0:175:800:625_1920x0_80_0_0_2b8ff7bcd07584d02fa72befb9b1038e.jpg
የሞስኮ እና የመላው ሩሲያ ፓትርያርክ በደቡብ ኢትዮጵያ በደረሰው የተፈጥሮ አደጋ የተሰማቸውን ሐዘን ገለፁ ብፁዕ ወቅዱስ ኪሪል ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በላኩት የሐዘን መግለጫ፣ በደቡብ ኢትዮጵያ በተከሰተው አስከፊ የጎርፍ መጥለቅለቅ እና የመሬት መንሸራተት አደጋ የሰው ሕይወት መጥፋቱንና በሲቪል መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት መድረሱን በታላቅ ሀዘን መስማታቸውን ገልጸዋል፡፡ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ቤተሰቦች እና ወዳጅ ዘመዶች መጽናናትን የተመኙ ሲሆን፣ እንዲሁም ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ደግሞ ፈጣን ማገገምን እመኛለሁ ብለዋል።"እግዚአብሔር አምላክ የኢትዮጵያን ሕዝብ በዚህ አስቸጋሪ ፈተና ውስጥ እንዲያበረታው እጸልያለሁ" ሲሉም የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን አጋርተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/12/3580159_0:100:800:700_1920x0_80_0_0_b478fd9a194c58ee8b26db47aac32862.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሞስኮ እና የመላው ሩሲያ ፓትርያርክ በደቡብ ኢትዮጵያ በደረሰው የተፈጥሮ አደጋ የተሰማቸውን ሐዘን ገለፁ
12:47 18.03.2026 (የተሻሻለ: 12:54 18.03.2026) የሞስኮ እና የመላው ሩሲያ ፓትርያርክ በደቡብ ኢትዮጵያ በደረሰው የተፈጥሮ አደጋ የተሰማቸውን ሐዘን ገለፁ
ብፁዕ ወቅዱስ ኪሪል ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በላኩት የሐዘን መግለጫ፣ በደቡብ ኢትዮጵያ በተከሰተው አስከፊ የጎርፍ መጥለቅለቅ እና የመሬት መንሸራተት አደጋ የሰው ሕይወት መጥፋቱንና በሲቪል መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት መድረሱን በታላቅ ሀዘን መስማታቸውን ገልጸዋል፡፡
ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ቤተሰቦች እና ወዳጅ ዘመዶች መጽናናትን የተመኙ ሲሆን፣ እንዲሁም ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ደግሞ ፈጣን ማገገምን እመኛለሁ ብለዋል።
"እግዚአብሔር አምላክ የኢትዮጵያን ሕዝብ በዚህ አስቸጋሪ ፈተና ውስጥ እንዲያበረታው እጸልያለሁ" ሲሉም የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን አጋርተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X