https://amh.sputniknews.africa
የሆርሙዝ ሰርጥ በደቡባዊ ዓለም ሀገራት ዓይን ሲቃኝ
የሆርሙዝ ሰርጥ በደቡባዊ ዓለም ሀገራት ዓይን ሲቃኝ
Sputnik አፍሪካ
ሦስት ጉዳዮች በምንዳስስበት የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራማችን፣ በክፍል አንድ በኢራን ጦርነት የተዘጋው የሆርሙዝ ሰርጥ በደቡባዊ ዓለም ሀገራት ላይ የሚያሳድረው ተፅዕኖን ከጋዜጠኛ ቢንያም ካሴ ጋር ቃኝተነዋል። በክፍል ሁለት ስለአፍሪካ ከተሞች ዕድገት... 17.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-17T20:38+0300
2026-03-17T20:38+0300
2026-03-17T20:38+0300
sovereignty sources
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/11/3577106_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_1c99b5b8ef1ebd31d1bc6afa671b2dbc.jpg
የሆርሙዝ ሰርጥ በደቡባዊ ዓለም ሀገራት ዓይን ሲቃኝ
Sputnik አፍሪካ
''የኢነርጂ ዋጋ እየተመነጠቀ ነው፣ ተፅዕኖውንም እያስተዋልን ነው፤ የደቡባዊ ዓለም ሀገራት ከዓለም ፖለቲካ ትይዩ የሆነ ስርዓት መፍጠር ይኖርባቸዋል — የደቡባዊ ዓለም ሀገራት ድምፅ የሚሆናቸው ያስፈልጋቸዋል፣ በዚህም የስፑትኒክ አፍሪካ ጥረት የሚደነቅ ነው።'' ሲል ቀጠናዊና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮን የሚከታተለው ጋዜጠኛ ቢንያም ካሴ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግሯል።
ሦስት ጉዳዮች በምንዳስስበት የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራማችን፣ በክፍል አንድ በኢራን ጦርነት የተዘጋው የሆርሙዝ ሰርጥ በደቡባዊ ዓለም ሀገራት ላይ የሚያሳድረው ተፅዕኖን ከጋዜጠኛ ቢንያም ካሴ ጋር ቃኝተነዋል። በክፍል ሁለት ስለአፍሪካ ከተሞች ዕድገት በፕላን እና ልማት ሚኒስቴር የቀድሞ ቴክኒካል አማካሪ ቤካ መገርሳ ጋር ተወያይተናል።
በመካከለኛው ምስራቅ ግጭት ከኃይል አቅርቦት አጣብቂኝ ውስጥ ሲገባ እንደታላቁ የህዳሴ ግድብ ያሉ ፕሮጀክቶች አማራጭ ምንጭ የመሆናቸውን ሚና በተመለከተ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር ሞገስ መኮንን ጋር ያደረግነው ቆይታም የፕሮግራሙ ሌላኛው አካል ነው።
ሙሉውን መረጃ ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበው ፕሮግራም ያዳምጡ:
ሦስት ጉዳዮች በምንዳስስበት የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራማችን፣ በክፍል አንድ በኢራን ጦርነት የተዘጋው የሆርሙዝ ሰርጥ በደቡባዊ ዓለም ሀገራት ላይ የሚያሳድረው ተፅዕኖን ከጋዜጠኛ ቢንያም ካሴ ጋር ቃኝተነዋል። በክፍል ሁለት ስለአፍሪካ ከተሞች ዕድገት በፕላን እና ልማት ሚኒስቴር የቀድሞ ቴክኒካል አማካሪ ቤካ መገርሳ ጋር ተወያይተናል።በመካከለኛው ምስራቅ ግጭት ከኃይል አቅርቦት አጣብቂኝ ውስጥ ሲገባ እንደታላቁ የህዳሴ ግድብ ያሉ ፕሮጀክቶች አማራጭ ምንጭ የመሆናቸውን ሚና በተመለከተ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር ሞገስ መኮንን ጋር ያደረግነው ቆይታም የፕሮግራሙ ሌላኛው አካል ነው።ሙሉውን መረጃ ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበው ፕሮግራም ያዳምጡ:ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –Deezer – Spotify – Podcast Addict – Pocket Casts – Afripods – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/11/3577106_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_824794f9881803c372cd63913eae2de2.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
аудио
የሆርሙዝ ሰርጥ በደቡባዊ ዓለም ሀገራት ዓይን ሲቃኝ
ዐቢይ ሀብታሙ
ዘጋቢ እና ፖድካስት አቅራቢ
''የኢነርጂ ዋጋ እየተመነጠቀ ነው፣ ተፅዕኖውንም እያስተዋልን ነው፤ የደቡባዊ ዓለም ሀገራት ከዓለም ፖለቲካ ትይዩ የሆነ ስርዓት መፍጠር ይኖርባቸዋል — የደቡባዊ ዓለም ሀገራት ድምፅ የሚሆናቸው ያስፈልጋቸዋል፣ በዚህም የስፑትኒክ አፍሪካ ጥረት የሚደነቅ ነው።'' ሲል ቀጠናዊና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮችን የሚከታተለው ጋዜጠኛ ቢንያም ካሴ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግሯል።
ሦስት ጉዳዮች በምንዳስስበት የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራማችን፣ በክፍል አንድ በኢራን ጦርነት የተዘጋው የሆርሙዝ ሰርጥ በደቡባዊ ዓለም ሀገራት ላይ የሚያሳድረው ተፅዕኖን ከጋዜጠኛ ቢንያም ካሴ ጋር ቃኝተነዋል። በክፍል ሁለት ስለአፍሪካ ከተሞች ዕድገት በፕላን እና ልማት ሚኒስቴር የቀድሞ ቴክኒካል አማካሪ ቤካ መገርሳ ጋር ተወያይተናል።
በመካከለኛው ምስራቅ ግጭት ከኃይል አቅርቦት አጣብቂኝ ውስጥ ሲገባ እንደታላቁ የህዳሴ ግድብ ያሉ ፕሮጀክቶች አማራጭ ምንጭ የመሆናቸውን ሚና በተመለከተ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር ሞገስ መኮንን ጋር ያደረግነው ቆይታም የፕሮግራሙ ሌላኛው አካል ነው።
ሙሉውን መረጃ ለማግኘት
በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበው ፕሮግራም ያዳምጡ:
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
Afripods –
CastBox