https://amh.sputniknews.africa
''ያልተበደረችውን ዕዳ የምትከፍለው አፍሪካ'':-የአየር ንብረት ለውጥ እና 'ዘመናዊ' ተብለው የቀረቡ የግብርና ወጥመዶች
''ያልተበደረችውን ዕዳ የምትከፍለው አፍሪካ'':-የአየር ንብረት ለውጥ እና 'ዘመናዊ' ተብለው የቀረቡ የግብርና ወጥመዶች
Sputnik አፍሪካ
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ በክፍል አንድ የአየር ንብረት ለውጥ የአፍሪካን ግብርና እንዴት እየቀየረው እንደሆነና አፍሪካ ለዓለም አቀፉ የጋዝ ልቀት የምታበረክተው አስተዋጽዎ በጣም አነስተኛ ቢሆንም፣ ለምን የከፋውን ጫና ለመሸከም እንደተገደደች... 17.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-17T20:32+0300
2026-03-17T20:32+0300
2026-03-17T20:32+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/11/3576614_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_2e68da3e9a77ecaea8d73e998310c8cb.png
''ያልተበደረችውን ዕዳ የምትከፍለው አፍሪካ'':- የአየር ንብረት ለውጥ እና 'ዘመናዊ' ተብለው የቀረቡ የግብርና ወጥመዶች
Sputnik አፍሪካ
"ዓለም ቀደም ሲል ከነበረው የአስተሳሰብ ዘይቤ በተለየ መንገድ ማሰብ ይኖርበታል። መሰረታዊ ነገሮች መለወጥ አለባቸው፤ ምክንያቱም አሁን ያለው ሁኔታ ፍትሃዊ ያልሆነና ዘላቂነት የሌለው ነው። ስለዚህ፣ የምዕራባውያን ዓለም ለአየር ንብረት ለውጥ ካደረጉት አስተዋጽኦ ጋር የሚመጣጠን በቂ ድጋፍ የማቅረብ ኃላፊነትን ሊወስዱ ይገባል፡፡" ሲሉ የግብርና ሳይንቲስት እና ተመራማሪ ፀደቀ አባተ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ በክፍል አንድ የአየር ንብረት ለውጥ የአፍሪካን ግብርና እንዴት እየቀየረው እንደሆነና አፍሪካ ለዓለም አቀፉ የጋዝ ልቀት የምታበረክተው አስተዋጽዎ በጣም አነስተኛ ቢሆንም፣ ለምን የከፋውን ጫና ለመሸከም እንደተገደደች የግብርና ሳይንቲስት እና ተመራማሪ ከሆኑት ፀደቀ አባተ (ዶ/ር) ጋር ባደረግነው ቆይታ የዳሰስነው ሲሆን፤ በሁለተኛው ክፍል ደግሞ፣ የማህበረሰብ ጤና ባለሙያ ከሆኑት ከዶ/ር ሩት ዳኛቸው ጋር በመሆን፣ በኢትዮጵያውያን ወጣቶች ዘንድ እየተስፋፋ የመጣውን የሱስ ተገዥነት እና የአእምሮ ጤና ቀውስ እንፈትሻለን፤ ለዚህም ዝምተኛ የህዝብ ጤና ተግዳሮት መንስኤ የሆኑትን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እና ስርዓታዊ ጫናዎችን በዝርዝር እንመለከታለን።
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ በክፍል አንድ የአየር ንብረት ለውጥ የአፍሪካን ግብርና እንዴት እየቀየረው እንደሆነና አፍሪካ ለዓለም አቀፉ የጋዝ ልቀት የምታበረክተው አስተዋጽዎ በጣም አነስተኛ ቢሆንም፣ ለምን የከፋውን ጫና ለመሸከም እንደተገደደች የግብርና ሳይንቲስት እና ተመራማሪ ከሆኑት ፀደቀ አባተ (ዶ/ር) ጋር ባደረግነው ቆይታ የዳሰስነው ሲሆን፤ በሁለተኛው ክፍል ደግሞ፣ የማህበረሰብ ጤና ባለሙያ ከሆኑት ከዶ/ር ሩት ዳኛቸው ጋር በመሆን፣ በኢትዮጵያውያን ወጣቶች ዘንድ እየተስፋፋ የመጣውን የሱስ ተገዥነት እና የአእምሮ ጤና ቀውስ እንፈትሻለን፤ ለዚህም ዝምተኛ የህዝብ ጤና ተግዳሮት መንስኤ የሆኑትን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እና ስርዓታዊ ጫናዎችን በዝርዝር እንመለከታለን።ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts – Spotify – Deezer – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/11/3576614_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_35665ab73ffe4d5e15f0a6b99b879fd6.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
''ያልተበደረችውን ዕዳ የምትከፍለው አፍሪካ'':-የአየር ንብረት ለውጥ እና 'ዘመናዊ' ተብለው የቀረቡ የግብርና ወጥመዶች
"ዓለም ቀደም ሲል ከነበረው የአስተሳሰብ ዘይቤ በተለየ መንገድ ማሰብ ይኖርበታል። መሰረታዊ ነገሮች መለወጥ አለባቸው፤ ምክንያቱም አሁን ያለው ሁኔታ ፍትሃዊ ያልሆነና ዘላቂነት የሌለው ነው። ስለዚህ፣ የምዕራባውያን ዓለም ለአየር ንብረት ለውጥ ካደረጉት አስተዋጽኦ ጋር የሚመጣጠን በቂ ድጋፍ የማቅረብ ኃላፊነትን ሊወስዱ ይገባል፡፡" ሲሉ የግብርና ሳይንቲስት እና ተመራማሪ ፀደቀ አባተ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህ
የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ በክፍል አንድ የአየር ንብረት ለውጥ የአፍሪካን ግብርና እንዴት እየቀየረው እንደሆነና አፍሪካ ለዓለም አቀፉ የጋዝ ልቀት የምታበረክተው አስተዋጽዎ በጣም አነስተኛ ቢሆንም፣ ለምን የከፋውን ጫና ለመሸከም እንደተገደደች
የግብርና ሳይንቲስት እና ተመራማሪ ከሆኑት ፀደቀ አባተ (ዶ/ር) ጋር ባደረግነው ቆይታ የዳሰስነው ሲሆን፤ በሁለተኛው ክፍል ደግሞ፣
የማህበረሰብ ጤና ባለሙያ ከሆኑት ከዶ/ር ሩት ዳኛቸው ጋር በመሆን፣ በኢትዮጵያውያን ወጣቶች ዘንድ እየተስፋፋ የመጣውን የሱስ ተገዥነት እና የአእምሮ ጤና ቀውስ እንፈትሻለን፤ ለዚህም ዝምተኛ የህዝብ ጤና ተግዳሮት መንስኤ የሆኑትን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እና ስርዓታዊ ጫናዎችን በዝርዝር እንመለከታለን።
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት
በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts –
Spotify –
Deezer –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox