https://amh.sputniknews.africa
የስፑትኒክ ጥንካሬ ምንድነው? የኬንያ ከፍተኛ ዲፕሎማት ምላሽ ሰጥተዋል
የስፑትኒክ ጥንካሬ ምንድነው? የኬንያ ከፍተኛ ዲፕሎማት ምላሽ ሰጥተዋል
Sputnik አፍሪካ
የስፑትኒክ ጥንካሬ ምንድነው? የኬንያ ከፍተኛ ዲፕሎማት ምላሽ ሰጥተዋል “ሰዎች የተለየ አመለካከት የማግኘት ዕድል እንዲኖራቸው ይሻሉ ብዬ አስባለሁ። የስፑትኒክ ጥንካሬም ከነባር የዜና አውታሮች እየራቁ ያሉ ታዳሚያንን በመሳብ ረገድ የተለየ እይታ... 17.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-17T20:14+0300
2026-03-17T20:14+0300
2026-03-17T20:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/11/3576383_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_51569fa914ad8414eb19fb9cba1ecd34.jpg
የስፑትኒክ ጥንካሬ ምንድነው? የኬንያ ከፍተኛ ዲፕሎማት ምላሽ ሰጥተዋል “ሰዎች የተለየ አመለካከት የማግኘት ዕድል እንዲኖራቸው ይሻሉ ብዬ አስባለሁ። የስፑትኒክ ጥንካሬም ከነባር የዜና አውታሮች እየራቁ ያሉ ታዳሚያንን በመሳብ ረገድ የተለየ እይታ ማቅረብ መቻሉ ላይ ይሆናል፡፡” ሲሉ የኬንያው ካቢኔ ዋና ፀሐፊ ሙሳሊያ ሙዳቫዲ ለስፑትኒክ ገልጸዋል። ባለሥልጣኑ በሩሲያ ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ላይ የኬንያውያን ተሳትፎን በተመለከተ ከሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ጋር ባደረጉት ውይይት ውጤት ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸዋል።“ከሩሲያ ጋር ያለን ግንኙነት በጣም የላቀ ነው፡፡ ስለሆዚህም ይህ የተለየ ጉዳይ የእኛን አጋርነት የሚወስን እንዲሆን አንፈልግም” ሲሉ የኬንያ የውጭ ጉዳይ እና የዲያስፖራ ጉዳዮች ካቢኔ ሚኒስትር የሆኑት ሙዳቫዲ አክለዋል፡፡ ቀደም ሲል የሩሲያው ከፍተኛ ዲፕሎማት ሰርጌ ላቭሮቭ እንደገለጹት፣ ኬንያውያን ዜጎች በወታደራዊ ዘመቻው ላይ እየተሳተፉ ያሉት በፈቃደኝነት እና ከሩሲያ ሕግጋት ጋር በተጣጣመ መልኩ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የስፑትኒክ ጥንካሬ ምንድነው? የኬንያ ከፍተኛ ዲፕሎማት ምላሽ ሰጥተዋል
Sputnik አፍሪካ
የስፑትኒክ ጥንካሬ ምንድነው? የኬንያ ከፍተኛ ዲፕሎማት ምላሽ ሰጥተዋል
2026-03-17T20:14+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/11/3576383_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_e78ea8e3746ecea05952f28db59ef063.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የስፑትኒክ ጥንካሬ ምንድነው? የኬንያ ከፍተኛ ዲፕሎማት ምላሽ ሰጥተዋል
20:14 17.03.2026 (የተሻሻለ: 20:24 17.03.2026) የስፑትኒክ ጥንካሬ ምንድነው? የኬንያ ከፍተኛ ዲፕሎማት ምላሽ ሰጥተዋል
“ሰዎች የተለየ አመለካከት የማግኘት ዕድል እንዲኖራቸው ይሻሉ ብዬ አስባለሁ። የስፑትኒክ ጥንካሬም ከነባር የዜና አውታሮች እየራቁ ያሉ ታዳሚያንን በመሳብ ረገድ የተለየ እይታ ማቅረብ መቻሉ ላይ ይሆናል፡፡” ሲሉ የኬንያው ካቢኔ ዋና ፀሐፊ ሙሳሊያ ሙዳቫዲ ለስፑትኒክ ገልጸዋል።
ባለሥልጣኑ በሩሲያ ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ላይ የኬንያውያን ተሳትፎን በተመለከተ ከሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ጋር ባደረጉት ውይይት ውጤት ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸዋል።
“ከሩሲያ ጋር ያለን ግንኙነት በጣም የላቀ ነው፡፡ ስለሆዚህም ይህ የተለየ ጉዳይ የእኛን አጋርነት የሚወስን እንዲሆን አንፈልግም” ሲሉ የኬንያ የውጭ ጉዳይ እና የዲያስፖራ ጉዳዮች ካቢኔ ሚኒስትር የሆኑት ሙዳቫዲ አክለዋል፡፡
ቀደም ሲል የሩሲያው ከፍተኛ ዲፕሎማት ሰርጌ ላቭሮቭ እንደገለጹት፣ ኬንያውያን ዜጎች በወታደራዊ ዘመቻው ላይ እየተሳተፉ ያሉት በፈቃደኝነት እና ከሩሲያ ሕግጋት ጋር በተጣጣመ መልኩ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X