https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካን ተፅዕኖ ለማሳደግ 'ተቋሞቻችንን ማክበርና ማሳደግ' አለብን ሲሉ የኬንያው ከፍተኛ ዲፕሎማት ተናገሩ
የአፍሪካን ተፅዕኖ ለማሳደግ 'ተቋሞቻችንን ማክበርና ማሳደግ' አለብን ሲሉ የኬንያው ከፍተኛ ዲፕሎማት ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካን ተፅዕኖ ለማሳደግ 'ተቋሞቻችንን ማክበርና ማሳደግ' አለብን ሲሉ የኬንያው ከፍተኛ ዲፕሎማት ተናገሩ "የአፍሪካ አገራትን እርስ በርስ የሚያስተሳስሩ እንደ መንገድ፣ ባቡር፣ የፋይበር ኦፕቲክስ እና መሰል መሠረተ ልማቶች ካሉን ብዙ መሥራት... 17.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-17T19:50+0300
2026-03-17T19:50+0300
2026-03-17T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/11/3575900_0:1:852:480_1920x0_80_0_0_01f12f31ecab2dec7a9d5fd8b2fb9217.jpg
የአፍሪካን ተፅዕኖ ለማሳደግ 'ተቋሞቻችንን ማክበርና ማሳደግ' አለብን ሲሉ የኬንያው ከፍተኛ ዲፕሎማት ተናገሩ "የአፍሪካ አገራትን እርስ በርስ የሚያስተሳስሩ እንደ መንገድ፣ ባቡር፣ የፋይበር ኦፕቲክስ እና መሰል መሠረተ ልማቶች ካሉን ብዙ መሥራት እንችላለን"ሲሉ የኬንያ የካቢኔ ዋና ጸሐፊ ሙሳሊያ ሙዳቫዲ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል። በተጨማሪም "በሰሜን አፍሪካ የሚገኝ ነጋዴ በደቡብ አፍሪካ ከሚገኝ ነጋዴ ጋር የንግድ ልውውጥ እንዲያደርግ የሚያስችል የክፍያ ሥርዓት" እንዲዘረጋ ጥሪ አቅርበዋል።የኬንያ የውጭና ዳያስፖራ ጉዳዮች ሚኒስትር የሆኑት ሙዳቫዲ አክለውም፣ "ቴክኖሎጂን በመጠቀም ፈጣን የኢኮኖሚ ውህደት መፍጠር አለብን። አፍሪካን ሊረዳ የሚችለው ይህ ነው፤ ስለዚህ ይህ ልንከተለው የሚገባ መንገድ ነው" ሲሉ ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካን ተፅዕኖ ለማሳደግ 'ተቋሞቻችንን ማክበርና ማሳደግ' አለብን ሲሉ የኬንያው ከፍተኛ ዲፕሎማት ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካን ተፅዕኖ ለማሳደግ 'ተቋሞቻችንን ማክበርና ማሳደግ' አለብን ሲሉ የኬንያው ከፍተኛ ዲፕሎማት ተናገሩ
2026-03-17T19:50+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/11/3575900_106:0:746:480_1920x0_80_0_0_43dab9eea338dc106592db62e798aa50.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካን ተፅዕኖ ለማሳደግ 'ተቋሞቻችንን ማክበርና ማሳደግ' አለብን ሲሉ የኬንያው ከፍተኛ ዲፕሎማት ተናገሩ
19:50 17.03.2026 (የተሻሻለ: 19:54 17.03.2026) የአፍሪካን ተፅዕኖ ለማሳደግ 'ተቋሞቻችንን ማክበርና ማሳደግ' አለብን ሲሉ የኬንያው ከፍተኛ ዲፕሎማት ተናገሩ
"የአፍሪካ አገራትን እርስ በርስ የሚያስተሳስሩ እንደ መንገድ፣ ባቡር፣ የፋይበር ኦፕቲክስ እና መሰል መሠረተ ልማቶች ካሉን ብዙ መሥራት እንችላለን"ሲሉ የኬንያ የካቢኔ ዋና ጸሐፊ ሙሳሊያ ሙዳቫዲ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል።
በተጨማሪም "በሰሜን አፍሪካ የሚገኝ ነጋዴ በደቡብ አፍሪካ ከሚገኝ ነጋዴ ጋር የንግድ ልውውጥ እንዲያደርግ የሚያስችል የክፍያ ሥርዓት" እንዲዘረጋ ጥሪ አቅርበዋል።
የኬንያ የውጭና ዳያስፖራ ጉዳዮች ሚኒስትር የሆኑት ሙዳቫዲ አክለውም፣ "ቴክኖሎጂን በመጠቀም ፈጣን የኢኮኖሚ ውህደት መፍጠር አለብን። አፍሪካን ሊረዳ የሚችለው ይህ ነው፤ ስለዚህ ይህ ልንከተለው የሚገባ መንገድ ነው" ሲሉ ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X