https://amh.sputniknews.africa
'አፍሪካውያን የራሳቸውን ችግሮች በመፍታት ረገድ በግንባር ቀደምትነት ሊሰለፉ ይገባል' - የኬንያ ከፍተኛ ዲፕሎማት
'አፍሪካውያን የራሳቸውን ችግሮች በመፍታት ረገድ በግንባር ቀደምትነት ሊሰለፉ ይገባል' - የኬንያ ከፍተኛ ዲፕሎማት
Sputnik አፍሪካ
'አፍሪካውያን የራሳቸውን ችግሮች በመፍታት ረገድ በግንባር ቀደምትነት ሊሰለፉ ይገባል' - የኬንያ ከፍተኛ ዲፕሎማትየኬንያ ካቢኔ ዋና ጸሐፊ ሙሳሊያ ሙዳቫዲ ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደገለጹት፣ "ከአኅጉሪቱ ውጭ ካሉ ወዳጆቻችን የሚመጣው አጋርነት የእኛን... 17.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-17T17:50+0300
2026-03-17T17:50+0300
2026-03-17T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/11/3574064_0:1:852:480_1920x0_80_0_0_f4673f8d416d2af44bfccddad56d5652.jpg
'አፍሪካውያን የራሳቸውን ችግሮች በመፍታት ረገድ በግንባር ቀደምትነት ሊሰለፉ ይገባል' - የኬንያ ከፍተኛ ዲፕሎማትየኬንያ ካቢኔ ዋና ጸሐፊ ሙሳሊያ ሙዳቫዲ ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደገለጹት፣ "ከአኅጉሪቱ ውጭ ካሉ ወዳጆቻችን የሚመጣው አጋርነት የእኛን ዓላማዎች ሊደግፍና ሊያጠናክር የሚገባው እንጂ፣ አፍሪካዊ መፍትሔዎችን የሚተካ ወይም የአፍሪካን ተነሳሽነት የሚቀማ መሆን የለበትም። ይልቁንም እኛ ራሳችን የምናደርገውን ጥረት የሚደግፍ ሊሆን ይገባል" ብለዋል።ሙዳቪዲ፣ "ስለ ሰላምና ደኅንነት ማውራት ካለብን፣ እንደ አፍሪካ አገራት ስለ ሰላምና ደኅንነት እንነጋገር" ብለዋል።የአገሪቱ የውጭና ዳያስፖራ ጉዳዮች ሚኒስትር ሙዳቫዲ አክለውም፣ "ከድንበሮቻችን ባሻገር የሚመጣ ጣልቃ ገብነት ካለ፣ ዓላማው እኛን መከፋፈል ሳይሆን የሰላም ግባችን እንድንመታ ሊረዳን ይገባል" ሲሉ አሳስበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
'አፍሪካውያን የራሳቸውን ችግሮች በመፍታት ረገድ በግንባር ቀደምትነት ሊሰለፉ ይገባል' - የኬንያ ከፍተኛ ዲፕሎማት
Sputnik አፍሪካ
'አፍሪካውያን የራሳቸውን ችግሮች በመፍታት ረገድ በግንባር ቀደምትነት ሊሰለፉ ይገባል' - የኬንያ ከፍተኛ ዲፕሎማት
2026-03-17T17:50+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/11/3574064_106:0:746:480_1920x0_80_0_0_ab1aa5f7e06cc1c666aba68fe84603bb.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
'አፍሪካውያን የራሳቸውን ችግሮች በመፍታት ረገድ በግንባር ቀደምትነት ሊሰለፉ ይገባል' - የኬንያ ከፍተኛ ዲፕሎማት
17:50 17.03.2026 (የተሻሻለ: 17:54 17.03.2026) 'አፍሪካውያን የራሳቸውን ችግሮች በመፍታት ረገድ በግንባር ቀደምትነት ሊሰለፉ ይገባል' - የኬንያ ከፍተኛ ዲፕሎማት
የኬንያ ካቢኔ ዋና ጸሐፊ ሙሳሊያ ሙዳቫዲ ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደገለጹት፣ "ከአኅጉሪቱ ውጭ ካሉ ወዳጆቻችን የሚመጣው አጋርነት የእኛን ዓላማዎች ሊደግፍና ሊያጠናክር የሚገባው እንጂ፣ አፍሪካዊ መፍትሔዎችን የሚተካ ወይም የአፍሪካን ተነሳሽነት የሚቀማ መሆን የለበትም። ይልቁንም እኛ ራሳችን የምናደርገውን ጥረት የሚደግፍ ሊሆን ይገባል" ብለዋል።
ሙዳቪዲ፣ "ስለ ሰላምና ደኅንነት ማውራት ካለብን፣ እንደ አፍሪካ አገራት ስለ ሰላምና ደኅንነት እንነጋገር" ብለዋል።
የአገሪቱ የውጭና ዳያስፖራ ጉዳዮች ሚኒስትር ሙዳቫዲ አክለውም፣ "ከድንበሮቻችን ባሻገር የሚመጣ ጣልቃ ገብነት ካለ፣ ዓላማው እኛን መከፋፈል ሳይሆን የሰላም ግባችን እንድንመታ ሊረዳን ይገባል" ሲሉ አሳስበዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X