በናይጄሪያ በትንሹ የ23 ሰዎችን ሕይወት ስለቀጠፈው እና 108 ሰዎችን ለጉዳት ስለዳረገው የሽብር ጥቃት እስካሁን የታወቁ መረጃዎች - ፖሊስ

ሰብስክራይብ

በናይጄሪያ በትንሹ የ23 ሰዎችን ሕይወት ስለቀጠፈው እና 108 ሰዎችን ለጉዳት ስለዳረገው የሽብር ጥቃት እስካሁን የታወቁ መረጃዎች - ፖሊስ

​በትናንትናው ዕለት በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ ተከታታይ ጥቃቶች ተፈጽመዋል። እንደ የአካባቢው ፖሊስ ገለጻ፣ በማይዱጉሪ ከተማ በሦስት የሕዝብ መገኛ ቦታዎች ማለትም በገበያ፣ በዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል መግቢያ እና በፖስታ ቤት አካባቢ የፍንዳታ ድምጾች ተሰምተዋል።

​ፍንዳታዎቹ በአጥፍቶ ጠፊዎች ሳይፈጸሙ እንዳልቀሩ ፖሊስ ዘግቧል።

​እንደ የአካባቢው ባለሥልጣናት ገለጻ፣ በአሁኑ ወቅት በቦርኖ ግዛት የጋራ የደህንነት ኃይሎች በማይዱጉሪ ከተማ ውስጥ ከፍተኛ የጥበቃ ሥራ እያከናወኑ ይገኛሉ።

​ℹ ማይዱጉሪ እ.ኤ.አ. በ2009 የቦኮ ሃራም ቡድን የተፈጠረባት ከተማ ናት። ቡድኑ እ.ኤ.አ. በ2015 ከገጠመው ሽንፈት በኋላ ለሁለት የተከፈለ ሲሆን፣ ይህም በምዕራብ አፍሪካ አይ.ኤስ.* እንዲመሠረት ምክንያት ሆኗል።

* ​በሩሲያ እና በሌሎች ሀገራት የታገደ አሸባሪ ድርጅት

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በናይጄሪያ በትንሹ የ23 ሰዎችን ሕይወት ስለቀጠፈው እና 108 ሰዎችን ለጉዳት ስለዳረገው የሽብር ጥቃት እስካሁን የታወቁ መረጃዎች - ፖሊስ - Sputnik አፍሪካ
1/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በናይጄሪያ በትንሹ የ23 ሰዎችን ሕይወት ስለቀጠፈው እና 108 ሰዎችን ለጉዳት ስለዳረገው የሽብር ጥቃት እስካሁን የታወቁ መረጃዎች - ፖሊስ - Sputnik አፍሪካ
2/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በናይጄሪያ በትንሹ የ23 ሰዎችን ሕይወት ስለቀጠፈው እና 108 ሰዎችን ለጉዳት ስለዳረገው የሽብር ጥቃት እስካሁን የታወቁ መረጃዎች - ፖሊስ - Sputnik አፍሪካ
3/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በናይጄሪያ በትንሹ የ23 ሰዎችን ሕይወት ስለቀጠፈው እና 108 ሰዎችን ለጉዳት ስለዳረገው የሽብር ጥቃት እስካሁን የታወቁ መረጃዎች - ፖሊስ - Sputnik አፍሪካ
4/4
1/4
2/4
3/4
4/4
አዳዲስ ዜናዎች
0