​ ጉልህ 1.5 ቢሊዮን ሕዝብ - አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ለምን ቋሚ መቀመጫ ይገባታል? - የኬንያ ከፍተኛ ዲፕሎማት ያብራራሉ

ሰብስክራይብ

ጉልህ 1.5 ቢሊዮን ሕዝብ - አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ለምን ቋሚ መቀመጫ ይገባታል? - የኬንያ ከፍተኛ ዲፕሎማት ያብራራሉ

የኬንያ የካቢኔ ዋና ጸሐፊና የውጭና ዳያስፖራ ጉዳዮች ሚኒስትር ሙሳሊያ ሙዳቫዲ ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደገለጹት፤ ናይሮቢ የአፍሪካ ሕብረትን የኤዙልዊኒ እና የሲርቴ ውሳኔዎችን መደገፏን ትቀጥላለች። በዚህም አኅጉሪቱ በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ከሁለት ያላነሱ ቋሚ መቀመጫዎች እና ሦስት ያህል ቋሚ ያልሆኑ መቀመጫዎች እንዲኖሯት ትሻለች።

ሙዳቫዲ፣ ሲያስረዱም "ኬንያ የአፍሪካ ሕብረት ጊዜው ሲደርስ የሚወስነውን ማንኛውንም ውሳኔ ታከብራለች። ነገር ግን ዕድሉ ከተሰጣት፣ ኬንያ አኅጉረ-አፍሪካን ወክላ ለማገልገል ዝግጁና ፈቃደኛ ነች" ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0