https://amh.sputniknews.africa
ኢራን ለረጅም ጊዜ ጦርነት መዘጋጀቷን እና የነዳጅ እጥረት እንደሌለ የቴህራን ገዥ ገለጹ
ኢራን ለረጅም ጊዜ ጦርነት መዘጋጀቷን እና የነዳጅ እጥረት እንደሌለ የቴህራን ገዥ ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
ኢራን ለረጅም ጊዜ ጦርነት መዘጋጀቷን እና የነዳጅ እጥረት እንደሌለ የቴህራን ገዥ ገለጹቀደም ብሎ በተደራጁ፣ የተቀናጁ ዕቅዶች እና ድንገተኛ ሁኔታዎችን ታሳቢ ባደረጉ አማራጮች ምክንያት የኮሙኒኬሽን፣ የምግብ አቅርቦት እና ሌሎች አስፈላጊ ዘርፎች... 17.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-17T10:49+0300
2026-03-17T10:49+0300
2026-03-17T10:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/11/3567995_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_b2bc94acf1d20eeed62a4d7c6d5dfa0b.jpg
ኢራን ለረጅም ጊዜ ጦርነት መዘጋጀቷን እና የነዳጅ እጥረት እንደሌለ የቴህራን ገዥ ገለጹቀደም ብሎ በተደራጁ፣ የተቀናጁ ዕቅዶች እና ድንገተኛ ሁኔታዎችን ታሳቢ ባደረጉ አማራጮች ምክንያት የኮሙኒኬሽን፣ የምግብ አቅርቦት እና ሌሎች አስፈላጊ ዘርፎች የተረጋጉ መሆናቸውን መሀመድ ሳዴግ ሞታሜዲያን ለስፑትኒክ ተናግረዋል።“እስራኤል በሀገራችን የነዳጅ ተቋማት ላይ ጥቃት ብታደርስም፣ በአሁኑ ወቅት በቴህራን ግዛት ውስጥ ምንም ዓይነት የነዳጅ እጥረት የለም።”ሞታሜዲያን አክለውም፣ ኢራን ለረጅም ጊዜ ለሚቆይ ግጭት በአገር አቀፍ ደረጃ መዘጋጀቷን ገልጸዋል።“ባላጋራዎቻችን ጦርነት ከፍተውብናል፤ ነገር ግን የጦርነቱ ፍጻሜ በእርግጠኝነት ለእነሱ የሚበጅ አይሆንም።”በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢራን ለረጅም ጊዜ ጦርነት መዘጋጀቷን እና የነዳጅ እጥረት እንደሌለ የቴህራን ገዥ ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
ኢራን ለረጅም ጊዜ ጦርነት መዘጋጀቷን እና የነዳጅ እጥረት እንደሌለ የቴህራን ገዥ ገለጹ
2026-03-17T10:49+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/11/3567995_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_eb09c234cc96dfb06a97451e94d9d23b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢራን ለረጅም ጊዜ ጦርነት መዘጋጀቷን እና የነዳጅ እጥረት እንደሌለ የቴህራን ገዥ ገለጹ
10:49 17.03.2026 (የተሻሻለ: 10:54 17.03.2026) ኢራን ለረጅም ጊዜ ጦርነት መዘጋጀቷን እና የነዳጅ እጥረት እንደሌለ የቴህራን ገዥ ገለጹ
ቀደም ብሎ በተደራጁ፣ የተቀናጁ ዕቅዶች እና ድንገተኛ ሁኔታዎችን ታሳቢ ባደረጉ አማራጮች ምክንያት የኮሙኒኬሽን፣ የምግብ አቅርቦት እና ሌሎች አስፈላጊ ዘርፎች የተረጋጉ መሆናቸውን መሀመድ ሳዴግ ሞታሜዲያን ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
“እስራኤል በሀገራችን የነዳጅ ተቋማት ላይ ጥቃት ብታደርስም፣ በአሁኑ ወቅት በቴህራን ግዛት ውስጥ ምንም ዓይነት የነዳጅ እጥረት የለም።”
ሞታሜዲያን አክለውም፣ ኢራን ለረጅም ጊዜ ለሚቆይ ግጭት በአገር አቀፍ ደረጃ መዘጋጀቷን ገልጸዋል።
“ባላጋራዎቻችን ጦርነት ከፍተውብናል፤ ነገር ግን የጦርነቱ ፍጻሜ በእርግጠኝነት ለእነሱ የሚበጅ አይሆንም።”
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X