በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፉጃይራ የነዳጅ ተቋማት የኢንዱስትሪ ቀጣና ላይ የተፈፀመ የድሮን ጥቃት ቃጠሎ አስከተለ

ሰብስክራይብ

በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፉጃይራ የነዳጅ ተቋማት የኢንዱስትሪ ቀጣና ላይ የተፈፀመ የድሮን ጥቃት ቃጠሎ አስከተለ

የሲቪል መከላከያ ሠራዊት ቡድን ወዲያውኑ ቃጠሎውን ለማጥፋት እርምጃ የጀመረ ሲሆን አሁን ላይ እሳቱን በቁጥጥር ስር ለማዋል እየሠራ እንደሚገኝ የሀገሪቱ ባለሥልጣናት ገልፀዋል።

ቀደም ሲል የአየር መከላከያ ድሮን ተመትቶ ስብርባሪው በፎይዝ (FOIZ) የኢንዱስትሪ ቀጣና ላይ በማረፉ ከፍተኛ ቃጠሎ መድረሱን ባለሥልጣናት ገልጸው ነበር፡፡

ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኙት ተንቀሳቃሽ ምሥሎች፦

1 - የነዳጅ ማከማቻ ተቋማት በቃጠሎ ሲጋዩ፣ መጋቢት 5፣

2 - ዛሬ ጠዋት በፉጃይራ ሰማይ ላይ የተነሳውን ጢስ ያሳያሉ፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0