የሩሲያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ቫለንቲና ማትቪየንኮ በኢትዮጵያ በደረሰው የተፈጥሮ አደጋ የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

© telegram sputnik_ethiopiaየሩሲያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ቫለንቲና ማትቪየንኮ በኢትዮጵያ በደረሰው የተፈጥሮ አደጋ የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ
የሩሲያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ቫለንቲና ማትቪየንኮ በኢትዮጵያ በደረሰው የተፈጥሮ አደጋ የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 16.03.2026
ሰብስክራይብ

የሩሲያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ቫለንቲና ማትቪየንኮ በኢትዮጵያ በደረሰው የተፈጥሮ አደጋ የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

ለኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አቻቸው አገኘሁ ተሻገር በላኩት ደብዳቤ "በምክር ቤቱና በራሴ ስም በሀገሪቱ ደቡባዊ አካባቢዎች በተከሰተው አደጋ ለደረሰው ከፍተኛ የሕይወት መጥፋት የተሰማኝን ሀዘን መግለፅ እወዳለሁ " ብለዋል።

አፈ-ጉባኤዋ ለአደጋው ሰለባ ቤተሰቦችና ወዳጅ ዘመዶች መጽናኛን የተመኙ ሲሆን ጉዳት የደረሰባቸው በፍጥነት እንዲያገግሙ ተመኝተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0