በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 192 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
11:17 16.03.2026 (የተሻሻለ: 11:24 16.03.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 192 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ 5 ዙር በረራ 1ሺህ 173 ወንዶች እና 16 ሴቶች እንዲሁም 3 ህፃናት መመለሳቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ከተመላሾች መካከል 34ቱ እድሜያቸው ከአስራ ስምንት ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች መሆናቸውንም ሚኒስቴሩ አያይዞ ገልጿል።
ባለፉት ሰባት ወራት በተለያዩ ሀገራት በአስከፊ ሁኔታ ውስጥ ያሉ ዜጎችን ለመመለስ በተጀመረው ሂደት እስካሁን 59 ሺህ 52 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር ተመልሰዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X