የመካከለኛው ምሥራቅ ቀውስ ያስከተለውን የነዳጅ እጥረት ለመቋቋም ቁጠባ እንዲደረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጥሪ አቀረቡ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየመካከለኛው ምሥራቅ ቀውስ ያስከተለውን የነዳጅ እጥረት ለመቋቋም ቁጠባ እንዲደረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጥሪ አቀረቡ
የመካከለኛው ምሥራቅ ቀውስ ያስከተለውን የነዳጅ እጥረት ለመቋቋም ቁጠባ እንዲደረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጥሪ አቀረቡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 16.03.2026
ሰብስክራይብ

የመካከለኛው ምሥራቅ ቀውስ ያስከተለውን የነዳጅ እጥረት ለመቋቋም ቁጠባ እንዲደረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጥሪ አቀረቡ

በግጭቱ ሳቢያ ሀገራት ነዳጅ ማግኘት ቸግሯቸዋል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ችግሩ እስኪፈታ ነዳጅን በቁጠባና ለመሠረታዊ ነገሮች ቅድሚያ በመስጠት መጠቀም እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡

“የነዳጅ አከፋፋዮች፣ ማደያዎች እና ተጠቃሚዎች ነዳጅን በቁጠባ፣ ለመሠረታዊ ነገሮች ቅድሚያ በመስጠት ሁላችንም በሃላፊነት ስሜት እንድንጠቀም ለማሳሰብ እወዳለው” ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0