መካከለኛው ምስራቅ በታሪካዊ መስቀለኛ መንገድ ላይ ይገኛል - የግብፅ ፕሬዚዳንት

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱመካከለኛው ምስራቅ በታሪካዊ መስቀለኛ መንገድ ላይ ይገኛል - የግብፅ ፕሬዚዳንት
መካከለኛው ምስራቅ በታሪካዊ መስቀለኛ መንገድ ላይ ይገኛል - የግብፅ ፕሬዚዳንት - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.03.2026
ሰብስክራይብ

መካከለኛው ምስራቅ በታሪካዊ መስቀለኛ መንገድ ላይ ይገኛል - የግብፅ ፕሬዚዳንት

አብደል ፋታህ አል-ሲሲ፤ ቀጣናው በአሁኑ ወቅት ከባድ ፈተናዎችና ፈጣን ለውጦች እየገጠሙት ይገኛል ሲሉ ገልፀዋል።

"እነዚህ ግጭቶች እና ያለው የውጥረት ድባብ በዓለም ኢኮኖሚ ላይ ጥላ አጥልተዋል፣ የአቅርቦት ሰንሰለቶችን አስተጓጉለዋል እንዲሁም በመላው ዓለም የኃይል እና የምግብ ዋጋ እንዲንር አድርገዋል" ብለዋል።

ፕሬዝዚንቱ ግጭቶችን "በዓለም አቀፍ ሕግ ማዕቀፍ ውስጥ" መፍታት አስፈላጊ መሆኑን በድጋሚ መግለጻቸውን ቢሮአቸው ያወጣው መግለጫ አመልክቷል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0