በመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ታሪክ ከፍተኛ ነጥብ በማምጣት የሁለት ዋንጫዎችና የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ የሆነችውን ወጣት ይተዋወቁ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ታሪክ ከፍተኛ ነጥብ በማምጣት የሁለት ዋንጫዎችና የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ የሆነችውን ወጣት ይተዋወቁ
በመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ታሪክ ከፍተኛ ነጥብ በማምጣት የሁለት ዋንጫዎችና የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ የሆነችውን ወጣት ይተዋወቁ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.03.2026
ሰብስክራይብ

በመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ታሪክ ከፍተኛ ነጥብ በማምጣት የሁለት ዋንጫዎችና የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ የሆነችውን ወጣት ይተዋወቁ

ወጣት ሊና ወዩ ገና ትባላለች፤ ገና ዩኒቨርስቲውን ስትረግጥ ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ በክብር ቦርድ ላይ የተለጠፉ ተማሪዎችን ስታይ መነሳሳት እንደተፈጠረባት ትናገራለች።

"እኔም ስሜን ከፍ በማድረግ በዚህ ቦርድ ላይ ፎቷቸው ከሚለጠፍላቸው ተማሪዎች ተርታ መሆን አለብኝ" ስትልም ለራሷ ቃል ገባች።

ወጣት ሊና ወዩ ለራሷ የገባችውን ቃል ሳትስት በከፍተኛ ማዕረግ ተመርቃለች።

ከማርኬቲንግ ትምህርት ክፍል 3.98 ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ከዩኒቨርሲቲው ሴት ተሸላሚዎች እንዲሁም ከአጠቃላይ ተማሪዎች አንደኛ በመሆን የሁለትዮሽ ዋንጫ አሸናፊና የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤት ሆናለች።

ተማሪዋ ያስመዘገበችውን ከፍተኛ ውጤት ተከትሎ ከእውቅናው በተጨማሪ ዩኒቨርሲቲውን የመቀላቀል ዕድል እንዳገኘች የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0