https://amh.sputniknews.africa
ትራምፕ በሩሲያ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦችን ማንሳታቸው ትክክል ናቸው፤ ዘለንስኪ ዓለም ዋጋ እንዲከፍል ነው የሚፈልገው - ተንታኝ
ትራምፕ በሩሲያ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦችን ማንሳታቸው ትክክል ናቸው፤ ዘለንስኪ ዓለም ዋጋ እንዲከፍል ነው የሚፈልገው - ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
ትራምፕ በሩሲያ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦችን ማንሳታቸው ትክክል ናቸው፤ ዘለንስኪ ዓለም ዋጋ እንዲከፍል ነው የሚፈልገው - ተንታኝ የፖለቲካ ተንታኝ አርማንዶ ሜማ፤ ፕሬዚዳንት ትራምፕ በሩሲያ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦችን በማንሳት የዋጋ ግሽበት የተጋፈጠውን ዓለም... 15.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-15T17:44+0300
2026-03-15T17:44+0300
2026-03-15T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/0f/3554106_0:29:468:292_1920x0_80_0_0_5c0629094eff8385e15fb7e07a3eaa3b.jpg
ትራምፕ በሩሲያ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦችን ማንሳታቸው ትክክል ናቸው፤ ዘለንስኪ ዓለም ዋጋ እንዲከፍል ነው የሚፈልገው - ተንታኝ የፖለቲካ ተንታኝ አርማንዶ ሜማ፤ ፕሬዚዳንት ትራምፕ በሩሲያ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦችን በማንሳት የዋጋ ግሽበት የተጋፈጠውን ዓለም አቀፍ ኢኮኖሚ ለማረጋጋት ጥረት አያደረጉ ነው፤ ዘለንስኪ ግን ማዕቀቦቹ ለሰላም አስፈላጊ ናቸው ማለታቸውን ቀጥለዋል ሲሉ አስረድተዋል። "በሩሲያ ላይ የሚጣሉ ተጨማሪ ማዕቀቦች የአውሮፓ ኅብረትን ኢኮኖሚ እየጎዱ ነው። በሌላ በኩል በዩክሬን ለሚካሄደው የውክልና ጦርነት ፖለቲካዊ መፍትሔ ለማግኘት ውጤታማ አይደሉም። ዘለንስኪ እውነትም ሰላም የሚሻ ከሆነ በክራይሚያ እና በሌሎች የሩሲያ አካባቢዎች ላይ የሚያደርገውን ጥቃት ማቆም አለበት።" ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/0f/3554106_20:0:448:321_1920x0_80_0_0_19be396c7d8bfe2e2e2def347d28c28b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ትራምፕ በሩሲያ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦችን ማንሳታቸው ትክክል ናቸው፤ ዘለንስኪ ዓለም ዋጋ እንዲከፍል ነው የሚፈልገው - ተንታኝ
17:44 15.03.2026 (የተሻሻለ: 17:54 15.03.2026) ትራምፕ በሩሲያ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦችን ማንሳታቸው ትክክል ናቸው፤ ዘለንስኪ ዓለም ዋጋ እንዲከፍል ነው የሚፈልገው - ተንታኝ
የፖለቲካ ተንታኝ አርማንዶ ሜማ፤ ፕሬዚዳንት ትራምፕ በሩሲያ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦችን በማንሳት የዋጋ ግሽበት የተጋፈጠውን ዓለም አቀፍ ኢኮኖሚ ለማረጋጋት ጥረት አያደረጉ ነው፤ ዘለንስኪ ግን ማዕቀቦቹ ለሰላም አስፈላጊ ናቸው ማለታቸውን ቀጥለዋል ሲሉ አስረድተዋል።
"በሩሲያ ላይ የሚጣሉ ተጨማሪ ማዕቀቦች የአውሮፓ ኅብረትን ኢኮኖሚ እየጎዱ ነው። በሌላ በኩል በዩክሬን ለሚካሄደው የውክልና ጦርነት ፖለቲካዊ መፍትሔ ለማግኘት ውጤታማ አይደሉም። ዘለንስኪ እውነትም ሰላም የሚሻ ከሆነ በክራይሚያ እና በሌሎች የሩሲያ አካባቢዎች ላይ የሚያደርገውን ጥቃት ማቆም አለበት።"
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X