https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያዊቷ ፎይተን ተስፋይ በመጀመሪያ የማራቶን ውድድር ፈጣን ሰዓት እንዲሁም የሴቶች ማራቶን ሁለተኛውን ምርጥ ሰዓት በማስመዝገብ ታሪክ ሠራች
ኢትዮጵያዊቷ ፎይተን ተስፋይ በመጀመሪያ የማራቶን ውድድር ፈጣን ሰዓት እንዲሁም የሴቶች ማራቶን ሁለተኛውን ምርጥ ሰዓት በማስመዝገብ ታሪክ ሠራች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያዊቷ ፎይተን ተስፋይ በመጀመሪያ የማራቶን ውድድር ፈጣን ሰዓት እንዲሁም የሴቶች ማራቶን ሁለተኛውን ምርጥ ሰዓት በማስመዝገብ ታሪክ ሠራች ለመጀመሪያ ግዜ በተወዳደረችበት የባርሴሎና ማራቶን በ2 ሰዓት 10 ደቂቃ 53 ሰከንድ በመጨረስ ከዚህ ቀደም... 15.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-15T16:01+0300
2026-03-15T16:01+0300
2026-03-15T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/0f/3553240_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_ee20aae73c9418639101821894a7f3c2.jpg
ኢትዮጵያዊቷ ፎይተን ተስፋይ በመጀመሪያ የማራቶን ውድድር ፈጣን ሰዓት እንዲሁም የሴቶች ማራቶን ሁለተኛውን ምርጥ ሰዓት በማስመዝገብ ታሪክ ሠራች ለመጀመሪያ ግዜ በተወዳደረችበት የባርሴሎና ማራቶን በ2 ሰዓት 10 ደቂቃ 53 ሰከንድ በመጨረስ ከዚህ ቀደም የሴቶች ማራቶን ሪከርድ የነበረውን የትግስት አሰፋን 2:15:50 ሰዓት አሻሽላለች። የወቅቱ የሴቶች ማራቶን ሪከርድ እ.አ.አ 2024 በቺካጎ ማራቶን 2:09:56 ሰዓት በማስመዝገብ በጨረሰችው በኬንያዊቷ ሩት ቼፕኔግቲች እጅ ይገኛል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያዊቷ ፎይተን ተስፋይ በመጀመሪያ የማራቶን ውድድር ፈጣን ሰዓት እንዲሁም የሴቶች ማራቶን ሁለተኛውን ምርጥ ሰዓት በማስመዝገብ ታሪክ ሠራች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያዊቷ ፎይተን ተስፋይ በመጀመሪያ የማራቶን ውድድር ፈጣን ሰዓት እንዲሁም የሴቶች ማራቶን ሁለተኛውን ምርጥ ሰዓት በማስመዝገብ ታሪክ ሠራች
2026-03-15T16:01+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/0f/3553240_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_0057463f5739097200a48ba4953074f6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያዊቷ ፎይተን ተስፋይ በመጀመሪያ የማራቶን ውድድር ፈጣን ሰዓት እንዲሁም የሴቶች ማራቶን ሁለተኛውን ምርጥ ሰዓት በማስመዝገብ ታሪክ ሠራች
16:01 15.03.2026 (የተሻሻለ: 16:04 15.03.2026) ኢትዮጵያዊቷ ፎይተን ተስፋይ በመጀመሪያ የማራቶን ውድድር ፈጣን ሰዓት እንዲሁም የሴቶች ማራቶን ሁለተኛውን ምርጥ ሰዓት በማስመዝገብ ታሪክ ሠራች
ለመጀመሪያ ግዜ በተወዳደረችበት የባርሴሎና ማራቶን በ2 ሰዓት 10 ደቂቃ 53 ሰከንድ በመጨረስ ከዚህ ቀደም የሴቶች ማራቶን ሪከርድ የነበረውን የትግስት አሰፋን 2:15:50 ሰዓት አሻሽላለች።
የወቅቱ የሴቶች ማራቶን ሪከርድ እ.አ.አ 2024 በቺካጎ ማራቶን 2:09:56 ሰዓት በማስመዝገብ በጨረሰችው በኬንያዊቷ ሩት ቼፕኔግቲች እጅ ይገኛል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X