በዩክሬን ጉዳይ የተደረገው የሞስኮ-ፓሪስ ውይይት ያለ ፍሬ ተጠናቋል - የክሬምሊን ቃል አቀባይ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበዩክሬን ጉዳይ የተደረገው የሞስኮ-ፓሪስ ውይይት ያለ ፍሬ ተጠናቋል - የክሬምሊን ቃል አቀባይ
በዩክሬን ጉዳይ የተደረገው የሞስኮ-ፓሪስ ውይይት ያለ ፍሬ ተጠናቋል - የክሬምሊን ቃል አቀባይ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.03.2026
ሰብስክራይብ

በዩክሬን ጉዳይ የተደረገው የሞስኮ-ፓሪስ ውይይት ያለ ፍሬ ተጠናቋል - የክሬምሊን ቃል አቀባይ

የፈረንሳይ መልዕክተኛ ወደ ሩሲያ መጥተው በዩክሬን ጉዳይ የተካሄደው ውይይት ምንም ዓይነት አዎንታዊ ውጤት አላመጣም ሲሉ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ለአንድ የእንግሊዝ ጋዜጣ በሰጡት ቃለ መጠይቅ ገልጸዋል።

ግጭቱን ለመፍታት የታለሙ ድርድሮች "ቆመዋል" ሲሉም ባለሥልጣኑ አክለዋል።

"አሜሪካውያን ሌሎች ቅድሚያ የሚሰጧቸው ጉዳዮች አሉባቸው፤ ይህም ልብ የሚባል ነው" ብለዋል።

ያም ሆኖ ግን፤ ሞስኮ አሁንም ለዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ በሯ ክፍት መሆኑን ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0