https://amh.sputniknews.africa
የቅኝ ግዛት ካሳ 'የአፍሪካ ሕዝቦች የነፃነት ትግል' ተምሳሌት ነው - ቡርኪና ፋሷዊ ተሟጋች
የቅኝ ግዛት ካሳ 'የአፍሪካ ሕዝቦች የነፃነት ትግል' ተምሳሌት ነው - ቡርኪና ፋሷዊ ተሟጋች
Sputnik አፍሪካ
የቅኝ ግዛት ካሳ 'የአፍሪካ ሕዝቦች የነፃነት ትግል' ተምሳሌት ነው - ቡርኪና ፋሷዊ ተሟጋች የሲቪክ ወጣቶች ለሉዓላዊነት ማኅበር ቃል አቀባይ ጁልስ ሴሳር ዋንግሬ፤ የአፍሪካ ኅብረት ለባርነት እና የቅኝ ግዛት ታሪክ ዕውቅና መስጠቱ አጋጣሚ ሳይሆን... 14.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-14T19:07+0300
2026-03-14T19:07+0300
2026-03-14T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/0e/3545697_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_e5f9768d597faa5988990a9d63b7febc.jpg
የቅኝ ግዛት ካሳ 'የአፍሪካ ሕዝቦች የነፃነት ትግል' ተምሳሌት ነው - ቡርኪና ፋሷዊ ተሟጋች የሲቪክ ወጣቶች ለሉዓላዊነት ማኅበር ቃል አቀባይ ጁልስ ሴሳር ዋንግሬ፤ የአፍሪካ ኅብረት ለባርነት እና የቅኝ ግዛት ታሪክ ዕውቅና መስጠቱ አጋጣሚ ሳይሆን የአኅጉሪቱ ታሪክ እንዳይረሳ ለማድረግ የተደረገ "የረጅም ጊዜ ትግል ፍሬ" ነው ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ይህ ሉዓላዊነታችንን በተሻለ ሁኔታ ለማረጋገጥ እና ታሪካዊ እውነታን ለመጋራት የሚያስችል ሕጋዊ ማዕቀፍ ይሰጠናል። ስጋቶቻችንን ለማንጸባረቅ እና በዓለም አቀፍ ሕግ አማካኝነት በሁሉም መድረኮች ድምፃችን እንዲሰማ ለማድረግ የሚረዳ ሕጋዊ መዋቅር ነው" ሲሉ ገልጸዋል። እንደ ዋንግሬ ገለጻ፤ ይህ እርምጃ አፍሪካ የቀድሞ ቅኝ ገዥ ኃይሎችን ፊት ለፊት የምታገፈጥበት "የባለብዙ-ዋልታ ዓለም መምጣቱን" ያሳያል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የቅኝ ግዛት ካሳ 'የአፍሪካ ሕዝቦች የነፃነት ትግል' ተምሳሌት ነው - ቡርኪና ፋሷዊ ተሟጋች
Sputnik አፍሪካ
የቅኝ ግዛት ካሳ 'የአፍሪካ ሕዝቦች የነፃነት ትግል' ተምሳሌት ነው - ቡርኪና ፋሷዊ ተሟጋች
2026-03-14T19:07+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/0e/3545697_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_5378a4be2df597fdc31ba7881ed0de41.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የቅኝ ግዛት ካሳ 'የአፍሪካ ሕዝቦች የነፃነት ትግል' ተምሳሌት ነው - ቡርኪና ፋሷዊ ተሟጋች
19:07 14.03.2026 (የተሻሻለ: 19:14 14.03.2026) የቅኝ ግዛት ካሳ 'የአፍሪካ ሕዝቦች የነፃነት ትግል' ተምሳሌት ነው - ቡርኪና ፋሷዊ ተሟጋች
የሲቪክ ወጣቶች ለሉዓላዊነት ማኅበር ቃል አቀባይ ጁልስ ሴሳር ዋንግሬ፤ የአፍሪካ ኅብረት ለባርነት እና የቅኝ ግዛት ታሪክ ዕውቅና መስጠቱ አጋጣሚ ሳይሆን የአኅጉሪቱ ታሪክ እንዳይረሳ ለማድረግ የተደረገ "የረጅም ጊዜ ትግል ፍሬ" ነው ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ይህ ሉዓላዊነታችንን በተሻለ ሁኔታ ለማረጋገጥ እና ታሪካዊ እውነታን ለመጋራት የሚያስችል ሕጋዊ ማዕቀፍ ይሰጠናል። ስጋቶቻችንን ለማንጸባረቅ እና በዓለም አቀፍ ሕግ አማካኝነት በሁሉም መድረኮች ድምፃችን እንዲሰማ ለማድረግ የሚረዳ ሕጋዊ መዋቅር ነው" ሲሉ ገልጸዋል።
እንደ ዋንግሬ ገለጻ፤ ይህ እርምጃ አፍሪካ የቀድሞ ቅኝ ገዥ ኃይሎችን ፊት ለፊት የምታገፈጥበት "የባለብዙ-ዋልታ ዓለም መምጣቱን" ያሳያል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X