https://amh.sputniknews.africa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአርባ ምንጭ ዙሪያ እና ጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ሐዘናቸውን ገለጹ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአርባ ምንጭ ዙሪያ እና ጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ሐዘናቸውን ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአርባ ምንጭ ዙሪያ እና ጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ሐዘናቸውን ገለጹየሀገሪቱ መሪ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ጉብኝት መልስ በቀጥታ ወደ አርባምንጭ በማቅናት፤ መንግሥት... 14.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-14T17:23+0300
2026-03-14T17:23+0300
2026-03-14T17:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/0e/3543648_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_b9f7e10dc22cc1c1830a24b378d1c185.jpg
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአርባ ምንጭ ዙሪያ እና ጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ሐዘናቸውን ገለጹየሀገሪቱ መሪ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ጉብኝት መልስ በቀጥታ ወደ አርባምንጭ በማቅናት፤ መንግሥት ለተጎጂ ወገኖች አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልጸዋል፡፡ በማኅበራዊ ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ “ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት እንዲቻል ተገቢው ጥናትና ሥራ መከናወን አለበት። የጥንቃቄ ተግባራትም አስፈላጊዎች ናቸው” ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/0e/3543648_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_2db51f064223455cd757695dff07d8cf.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአርባ ምንጭ ዙሪያ እና ጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ሐዘናቸውን ገለጹ
17:23 14.03.2026 (የተሻሻለ: 17:24 14.03.2026) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአርባ ምንጭ ዙሪያ እና ጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ሐዘናቸውን ገለጹ
የሀገሪቱ መሪ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ጉብኝት መልስ በቀጥታ ወደ አርባምንጭ በማቅናት፤ መንግሥት ለተጎጂ ወገኖች አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልጸዋል፡፡
በማኅበራዊ ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ “ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት እንዲቻል ተገቢው ጥናትና ሥራ መከናወን አለበት። የጥንቃቄ ተግባራትም አስፈላጊዎች ናቸው” ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X