ሃማስ አሜሪካ እና እስራኤል ኢራን ላይ የሚያካሂዱትን ጥቃት አወገዘ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሃማስ አሜሪካ እና እስራኤል ኢራን ላይ የሚያካሂዱትን ጥቃት አወገዘ
ሃማስ አሜሪካ እና እስራኤል ኢራን ላይ የሚያካሂዱትን ጥቃት አወገዘ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.03.2026
ሰብስክራይብ

ሃማስ አሜሪካ እና እስራኤል ኢራን ላይ የሚያካሂዱትን ጥቃት አወገዘ

የሃማስ ቁልፍ መግለጫዎች፦

🟠 "የእስልምናው ማኅበረሰብ እና የቀጣናው ጥቅም ጦርነቱ በአፋጣኝ መቆሙ ላይ የተመሠረተ መሆኑን እንገልጻለን፤ ለውይይት ቅድሚያ ለመስጠት የሚደረጉ ጥረቶችንም እንቀበላለን።"

🟠 "በኢራን የሚገኙ ወንድሞቻችን በጎረቤት ሀገራት ላይ ከሚሰነዘሩት ጥቃቶች እንዲቆጠቡ እንዲሁም የቀጣናው ሀገራት ይህንን ጥቃት ለማስቆም እንዲተባበሩ እንጠይቃለን።"

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0