በጋሞ ዞን የደረሰውን የመሬት መንሸራተት አደጋ ተከትሎ የሦስት ቀናት ብሔራዊ የሐዘን ቀን ታወጀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበጋሞ ዞን የደረሰውን የመሬት መንሸራተት አደጋ ተከትሎ የሦስት ቀናት ብሔራዊ የሐዘን ቀን ታወጀ
በጋሞ ዞን የደረሰውን የመሬት መንሸራተት አደጋ ተከትሎ የሦስት ቀናት ብሔራዊ የሐዘን ቀን ታወጀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.03.2026
ሰብስክራይብ

በጋሞ ዞን የደረሰውን የመሬት መንሸራተት አደጋ ተከትሎ የሦስት ቀናት ብሔራዊ የሐዘን ቀን ታወጀ

ብሔራዊ የሐዘን ቀኑ ከመጋቢት 05 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት እንደሚቆይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቋል።

በእነዚህ ቀናት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሰንደቅ ዓላማ በሁሉም የሀገሪቱ ግዛቶች፣ በኢትዮጵያ መርከቦች፣ በኤምባሲዎች እና በቆንስላ ጽሕፈት ቤቶች ዝቅ ብሎ ይውለበለባል።

መጋቢት 2 ቀን 2018 ዓ.ም በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ እስካሁን የ80 ወገኖች ሕይወት ማለፉ ተረጋግጧል። የቀሪዎቹን ለማግኘት ፍለጋው መቀጠሉም ተጠቁሟል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0