የአካባቢውን ነዋሪዎች ተጠቃሚነት የዘነጋ የዱር ሐብት ጥበቃ ውጤታማ ሊሆን አይችልም - በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የዱር ሕይወት ተመራማሪ

ሰብስክራይብ

የአካባቢውን ነዋሪዎች ተጠቃሚነት የዘነጋ የዱር ሐብት ጥበቃ ውጤታማ ሊሆን አይችልም - በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የዱር ሕይወት ተመራማሪ

ማኅበረሰቡን በባለቤትነት ያላሳተፈ የዱር ሐብት ጥበቃ ስኬታማ ሊሆን እንደማይችል በተግባር መታየቱን አፈወርቅ በቀለ (ፕ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"ማኅበረሰቡ በዚያ አካባቢ የሚኖረው በድህነት ምክንያት ነው። ስለዚህ ኑሯቸውን ለማሻሻል እና ሐብቱ የጋራ መሆኑን ተረድተው እንዲጠብቁት የኢኮኖሚ አቅማቸውን ማሳደግ ቁልፍ ጉዳይ ነው" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0