የሩሲያ ቭላዲቮስቶክ ወደብ ወደ አፍሪካ መስፋፋት እንደሚፈልግ ገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ ቭላዲቮስቶክ ወደብ ወደ አፍሪካ መስፋፋት እንደሚፈልግ ገለፀ
የሩሲያ ቭላዲቮስቶክ ወደብ ወደ አፍሪካ መስፋፋት እንደሚፈልግ ገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 13.03.2026
ሰብስክራይብ

የሩሲያ ቭላዲቮስቶክ ወደብ ወደ አፍሪካ መስፋፋት እንደሚፈልግ ገለፀ

በዓመት 620 ሺህ ቶን የዓሣ ምርቶችን የማስተናገድ አቅም ያለው የቭላዲቮስቶክ የባሕር ዓሣ ወደብ፤ ወደ አፍሪካ አዳዲስ የሎጅስቲክስ መስመሮችን ለመጀመር ማቀዱን የድርጅቱ የንግድ ዳይሬክተር ማሪያ ግሪብኮቫ በጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት አስታውቀዋል።

"እንደ ሀገራችን የሎጅስቲክስ ኦፕሬተሮች ሁሉ እኛም አፍሪካን በከፍተኛ ትኩረት እየተመለከትን ነው" ሲሉ አስረድተዋል።

ወደቡ በአሁኑ ወቅት ናይጄሪያን እና ኢትዮጵያን ጨምሮ ወደ 34 ዓለም አቀፍ መዳረሻዎች ጭነቶችን በመላክ ላይ ይገኛል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0