የታይላንድ መንግሥት ከሩሲያ ነዳጅ ለመግዛት ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየታይላንድ መንግሥት ከሩሲያ ነዳጅ ለመግዛት ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ
የታይላንድ መንግሥት ከሩሲያ ነዳጅ ለመግዛት ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 13.03.2026
ሰብስክራይብ

የታይላንድ መንግሥት ከሩሲያ ነዳጅ ለመግዛት ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ

አሜሪካ በሩሲያ የነዳጅ ምርቶች ላይ ጥላው የነበረውን እገዳ ለጊዜው ለማንሳት መወሰኗን ተከትሎ፤ የእስያዊቷ ሀገር ከሩሲያ ድፍድፍ ነዳጅ ለመግዛት ንግግር እንደምትጀምር የሀገሪቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ፒፋት ራትቻኪትፕራካርን ገልፀዋል።

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ሁኔታ አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፤ "የታይላንድ ኢነርጂ ሚኒስቴር ንግግሮቹን ይጀምራል" ብለዋል።

በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት ምክንያት በፋርስ ባሕረ ሰላጤ በኩል የሚገባው 50 በመቶ የታይላንድ የነዳጅ አቅርቦት ስጋት ላይ መውደቁን ራትቻኪትፕራካርን ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0