የናሚቢያ የቱሪዝም ዕድገት በሞስኮ በተካሄደው የዘርፉ አውደ ርዕይ እውቅና አገኘ
18:42 13.03.2026 (የተሻሻለ: 18:44 13.03.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የናሚቢያ የቱሪዝም ዕድገት በሞስኮ በተካሄደው የዘርፉ አውደ ርዕይ እውቅና አገኘ
የናሚቢያ ቱሪዝም ቦርድ በ32ኛው የሞስኮ ዓለም አቀፍ የጉዞ እና ቱሪዝም ኤግዚቢሽን ላይ በማደግ ላይ ያለ በሚል ዘርፍ ሽልማት እንደተበረከተለት የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ገልጿል።
ከአርብ እስከ እሁድ የሚቆየው ደማቅ ዝግጅት ከ34 ሀገራት የተውጣጡ ከ1,000 በላይ ተሳታፊዎችን በአንድ ላይ አሰባስቧል። መድረኩ የኤግዚቢሽን ቦታዎችን፣ የንግድ ፎረሞችን፣ ሴሚናሮችን እና የሩሲያን የቱሪዝም ባለሙያዎች ከዓለም አቀፍ አጋሮች ጋር የሚያገናኙ ኮንፈረንሶችን አካትቷል።
የሽልማት ሥነ-ሥርዓቱን እና የዝግጅቱን ድባብ በተንቀሳቃሽ ምሥል ይመልከቱ።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X