በአኅጉሪቱ ውጤታማ የረሃብ ቅነሳ ፖሊሲዎችን ለማስፋት እየሠራን ነው - የአፍሪካ ኅብረት

ሰብስክራይብ

በአኅጉሪቱ ውጤታማ የረሃብ ቅነሳ ፖሊሲዎችን ለማስፋት እየሠራን ነው - የአፍሪካ ኅብረት

ኅብረቱ በተለይ ለግብርና ምርታማነት ቁልፍ የሆነውን የአፈር ጥበቃ ሥራ እየደገፈ መሆኑን በአፍሪካ ኅብረት የግብርና፣ የገጠር ልማት፣ የብሉ ኢኮኖሚ እና ዘላቂ አካባቢ ኮሚሽነር ሞሰስ ቪላካቲ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

ኮሚሽነሩ "የሀገራትን የአፈር ጤና እና የአፈር ካርታ ዝግጅት እያበረታታን ነው። ይህም የአፈር መሸርሸርን ለመከላከል እና ተጨማሪ እንክብካቤ ለማድረግ ያግዛል። አፈሩ የሚፈልገውን ማወቅ ደግሞ ከምርታማነት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት አለው" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0