https://amh.sputniknews.africa
የፌዴራል ፖሊስ የጣት አሻራ አሰጣጥን ወደ ዲጂታል ሊቀይር ነው
የፌዴራል ፖሊስ የጣት አሻራ አሰጣጥን ወደ ዲጂታል ሊቀይር ነው
Sputnik አፍሪካ
የፌዴራል ፖሊስ የጣት አሻራ አሰጣጥን ወደ ዲጂታል ሊቀይር ነው የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራና መከላከል ሥራውን ይበልጥ ለማዘመን ከብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ጋር የተሳሰረ የዲጂታል የጣት አሻራ አሰጣጥ ሊጀምር መሆኑን አስታውቋል።... 13.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-13T16:03+0300
2026-03-13T16:03+0300
2026-03-13T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/0d/3533117_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_d6d20c0bcd81cc385559c730eb892edf.jpg
የፌዴራል ፖሊስ የጣት አሻራ አሰጣጥን ወደ ዲጂታል ሊቀይር ነው የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራና መከላከል ሥራውን ይበልጥ ለማዘመን ከብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ጋር የተሳሰረ የዲጂታል የጣት አሻራ አሰጣጥ ሊጀምር መሆኑን አስታውቋል። ይህ አዲስ አሠራር ወንጀለኞችን በቀላሉ ለመለየት፣ የትራፊክ ቁጥጥርን ለማቀላጠፍና የማንነት ማጭበርበርን ሙሉ በሙሉ ለማስቀረት ያለመ መሆኑ ተጠቁሟል።ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል፤ “የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ህብረተሰቡ ለሥራ ቅጥር፣ ለፓስፖርትና ለልዩ ልዩ ሰነዶች የሚያወጣውን የአሻራ አገልግሎት ከብሔራዊ ፋይዳ መታወቂያ ጋር በማስተሳሰር በማኑዋል ይሠራ የነበረው የአሻራ አሰጣጥ ሥርዓት በቅርቡ ወደ ዲጂታል ይቀየራል” ማለታቸውን የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በማኅበራዊ ገጹ አስታውቋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/0d/3533117_44:0:756:534_1920x0_80_0_0_9641b821ae5b1459e9b7a86c901b0d9a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የፌዴራል ፖሊስ የጣት አሻራ አሰጣጥን ወደ ዲጂታል ሊቀይር ነው
16:03 13.03.2026 (የተሻሻለ: 16:04 13.03.2026) የፌዴራል ፖሊስ የጣት አሻራ አሰጣጥን ወደ ዲጂታል ሊቀይር ነው
የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራና መከላከል ሥራውን ይበልጥ ለማዘመን ከብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ጋር የተሳሰረ የዲጂታል የጣት አሻራ አሰጣጥ ሊጀምር መሆኑን አስታውቋል።
ይህ አዲስ አሠራር ወንጀለኞችን በቀላሉ ለመለየት፣ የትራፊክ ቁጥጥርን ለማቀላጠፍና የማንነት ማጭበርበርን ሙሉ በሙሉ ለማስቀረት ያለመ መሆኑ ተጠቁሟል።
ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል፤ “የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ህብረተሰቡ ለሥራ ቅጥር፣ ለፓስፖርትና ለልዩ ልዩ ሰነዶች የሚያወጣውን የአሻራ አገልግሎት ከብሔራዊ ፋይዳ መታወቂያ ጋር በማስተሳሰር በማኑዋል ይሠራ የነበረው የአሻራ አሰጣጥ ሥርዓት በቅርቡ ወደ ዲጂታል ይቀየራል” ማለታቸውን የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በማኅበራዊ ገጹ አስታውቋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X