- Sputnik አፍሪካ, 1920
Drum of Changes
ከጥንታዊ የስልጣኔ ምድሮች እስከ ዘመናዊ ከተሞች ልብ፣ በአፍሪካ አዲስ ጥሪ እየተስተጋባ ይገኛል።አፍሪካ የዓለምን የወደፊት ሁኔታ የምትቀርጽ ቸል ልትባል የማይገባት ኃይል ሆና እያደገች ነው። ለአስርት ዓመታት አፍሪካ የምትናገር፣ ነገር ግን የማትደመጥ ሆና ቆይታለች። ዛሬ ግን ጥሪው ግልፅ ነው። አፍሪካ ከዓለም የኃይል ማዕድ የሚገባትን ትክክለኛ ቦታ ትጠይቃለች። ከአፍሪካ የሚስተጋቡ የለውጥ ድምፆችን በልካቸው ወደ አድማጭ ተመልካቾቹ ያደርሳል።

የጸጥታው ም/ቤት በኢራን ላይ ያሳለፈው ውሳኔ እና የሩሲያ '‘መርህ ይከበር'’ ጥሪ

የጸጥታው ም/ቤት በኢራን ላይ ያሳለፈው ውሳኔ እና የሩሲያ '‘መርህ ይከበር'’ ጥሪ
ሰብስክራይብ
የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክር ቤት ኢራን በባህረ ሰላጤው ሀገራት ላይ የምታካሄደውን ጥቃት በአስችኳይ እንድታቆም ጠይቋል፣ ሩሲያ በበኩሏ ይህ የምክር ቤቱ ውሳኔ “በከፍተኛ ደረጃ ሚዛናዊነት የጎድለው ነው” ስትል አጣጥላዋለች።

“ኢራን የተከፈተባትን ጦርነት በፍትሃዊነት እየተከላከለች መሆኑ እየታወቀ፣ የጸጥታው ምክር ቤት አባላትን እየመረጠ የሚተገብረው ሕግ አሳፋሪ ነው [...] ሩሲያም ተቃውሞዋን ማሰማቷ ለተቀረው ዓለም የሚነግረው መልዕክት ‘የትኛውም አካል ማንም ላይ ጥቅሙን ለማስጠበቅ ሲል ብቻ ሕጎችን እየመረጠ መተግበር አይችልም’ የሚል ነው” ሲሉ የሕግ ባለሞያ እና የዓለም አቀፍ ፖለቲካ ትንታኙ አንዷለም በዕውቀቱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

በዛሬው የድረም ኦቭ ቼንጅስ ዝግጅታችን ወቅታዊ የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክር ቤት ያሳለፈውን ዉሳኔና የሩሲያን ተቃውሞ ጨምሮ ሌሎች ጉዳዮችን ይዳስሳል። የሕግ ባለሞያ እና የዓለም አቀፍ ፖለቲካ ትንታኙ አንዷልም በዕውቀቱ በዚህ ጉዳይ ላይ ሐሳባቸውን ያጋሩናል። ኢፌ አኬንሼዬ (ዶ/ር)፣ ይማሜ ተከተል እና ያው ፍሬድሪክ ዴቪስ ደግሞ በአፍሪካ የማህበረሰብ ትምህርትን በተመለከተ ለምናደርገው ውይይት እንግዶቻችን ናቸው።
ሙሉ መረጃ ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:

ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple PodcastsDeezerSpotifyAfripods Pocket CastsPodcast AddictCastBox
አዳዲስ ዜናዎች
0