https://amh.sputniknews.africa
የጸጥታው ም/ቤት በኢራን ላይ ያሳለፈው ውሳኔ እና የሩሲያ '‘መርህ ይከበር'’ ጥሪ
የጸጥታው ም/ቤት በኢራን ላይ ያሳለፈው ውሳኔ እና የሩሲያ '‘መርህ ይከበር'’ ጥሪ
Sputnik አፍሪካ
የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክር ቤት ኢራን በባህረ ሰላጤው ሀገራት ላይ የምታካሄደውን ጥቃት በአስችኳይ እንድታቆም ጠይቋል፣ ሩሲያ በበኩሏ ይህ የምክር ቤቱ ውሳኔ “በከፍተኛ ደረጃ ሚዛናዊነት የጎድለው ነው” ስትል አጣጥላዋለች። 12.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-12T20:45+0300
2026-03-12T20:45+0300
2026-03-12T20:45+0300
drum of changes
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/0c/3527923_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_1a14636f10706edfbb3e824e8237f01d.png
የጸጥታው ም/ቤት በኢራን ላይ ያሳለፈው ውሳኔ እና የሩሲያ '‘መርህ ይከበር'’ ጥሪ
Sputnik አፍሪካ
የተባበሩት መንግስታት የፅጥታው ምክር ቤት ኢራን በባህረ ሰላጤው ሀገራት ላይ የምታካሄደውን ጥቃት በአስችኳይ እንድታቆም ጠይቋል፣ ሩሲያ በበኩሏ ይህ የምክር ቤቱ ውሳኔ “በከፍተኛ ደረጃ ሚዛናዊነት የጎድለው ነው” ስትል አጣጥላዋለች።
“ኢራን የተከፈተባትን ጦርነት በፍትሃዊነት እየተከላከለች መሆኑ እየታወቀ፣ የጸጥታው ምክር ቤት አባላትን እየመረጠ የሚተገብረው ሕግ አሳፋሪ ነው [...] ሩሲያም ተቃውሞዋን ማሰማቷ ለተቀረው ዓለም የሚነግረው መልዕክት ‘የትኛውም አካል ማንም ላይ ጥቅሙን ለማስጠበቅ ሲል ብቻ ሕጎችን እየመረጠ መተግበር አይችልም’ የሚል ነው” ሲሉ የሕግ ባለሞያ እና የዓለም አቀፍ ፖለቲካ ትንታኙ አንዷለም በዕውቀቱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዛሬው የድረም ኦቭ ቼንጅስ ዝግጅታችን ወቅታዊ የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክር ቤት ያሳለፈውን ዉሳኔና የሩሲያን ተቃውሞ ጨምሮ ሌሎች ጉዳዮችን ይዳስሳል። የሕግ ባለሞያ እና የዓለም አቀፍ ፖለቲካ ትንታኙ አንዷልም በዕውቀቱ በዚህ ጉዳይ ላይ ሐሳባቸውን ያጋሩናል። ኢፌ አኬንሼዬ (ዶ/ር)፣ ይማሜ ተከተል እና ያው ፍሬድሪክ ዴቪስ ደግሞ በአፍሪካ የማህበረሰብ ትምህርትን በተመለከተ ለምናደርገው ውይይት እንግዶቻችን ናቸው።
ሙሉ መረጃ ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:
የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክር ቤት ኢራን በባህረ ሰላጤው ሀገራት ላይ የምታካሄደውን ጥቃት በአስችኳይ እንድታቆም ጠይቋል፣ ሩሲያ በበኩሏ ይህ የምክር ቤቱ ውሳኔ “በከፍተኛ ደረጃ ሚዛናዊነት የጎድለው ነው” ስትል አጣጥላዋለች።በዛሬው የድረም ኦቭ ቼንጅስ ዝግጅታችን ወቅታዊ የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክር ቤት ያሳለፈውን ዉሳኔና የሩሲያን ተቃውሞ ጨምሮ ሌሎች ጉዳዮችን ይዳስሳል። የሕግ ባለሞያ እና የዓለም አቀፍ ፖለቲካ ትንታኙ አንዷልም በዕውቀቱ በዚህ ጉዳይ ላይ ሐሳባቸውን ያጋሩናል። ኢፌ አኬንሼዬ (ዶ/ር)፣ ይማሜ ተከተል እና ያው ፍሬድሪክ ዴቪስ ደግሞ በአፍሪካ የማህበረሰብ ትምህርትን በተመለከተ ለምናደርገው ውይይት እንግዶቻችን ናቸው።ሙሉ መረጃ ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –Deezer – Spotify – Afripods – Pocket Casts – Podcast Addict – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ዘላለም ደመሴ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/02/1773814_65:0:570:505_100x100_80_0_0_7574c267fa138fbedd2aaf2f5916f166.jpg
ዘላለም ደመሴ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/02/1773814_65:0:570:505_100x100_80_0_0_7574c267fa138fbedd2aaf2f5916f166.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/0c/3527923_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_3ea2cb1848a14eefa5a9599d1b7ecbf1.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዘላለም ደመሴ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/02/1773814_65:0:570:505_100x100_80_0_0_7574c267fa138fbedd2aaf2f5916f166.jpg
аудио
የጸጥታው ም/ቤት በኢራን ላይ ያሳለፈው ውሳኔ እና የሩሲያ '‘መርህ ይከበር'’ ጥሪ
ዘላለም ደመሴ
ዘጋቢ እና ፖድካስት አቅራቢ
የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክር ቤት ኢራን በባህረ ሰላጤው ሀገራት ላይ የምታካሄደውን ጥቃት በአስችኳይ እንድታቆም ጠይቋል፣ ሩሲያ በበኩሏ ይህ የምክር ቤቱ ውሳኔ “በከፍተኛ ደረጃ ሚዛናዊነት የጎድለው ነው” ስትል አጣጥላዋለች።
“ኢራን የተከፈተባትን ጦርነት በፍትሃዊነት እየተከላከለች መሆኑ እየታወቀ፣ የጸጥታው ምክር ቤት አባላትን እየመረጠ የሚተገብረው ሕግ አሳፋሪ ነው [...] ሩሲያም ተቃውሞዋን ማሰማቷ ለተቀረው ዓለም የሚነግረው መልዕክት ‘የትኛውም አካል ማንም ላይ ጥቅሙን ለማስጠበቅ ሲል ብቻ ሕጎችን እየመረጠ መተግበር አይችልም’ የሚል ነው” ሲሉ የሕግ ባለሞያ እና የዓለም አቀፍ ፖለቲካ ትንታኙ አንዷለም በዕውቀቱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዛሬው የድረም ኦቭ ቼንጅስ ዝግጅታችን ወቅታዊ የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክር ቤት ያሳለፈውን ዉሳኔና የሩሲያን ተቃውሞ ጨምሮ ሌሎች ጉዳዮችን ይዳስሳል። የሕግ ባለሞያ እና የዓለም አቀፍ ፖለቲካ ትንታኙ አንዷልም በዕውቀቱ በዚህ ጉዳይ ላይ ሐሳባቸውን ያጋሩናል። ኢፌ አኬንሼዬ (ዶ/ር)፣ ይማሜ ተከተል እና ያው ፍሬድሪክ ዴቪስ ደግሞ በአፍሪካ የማህበረሰብ ትምህርትን በተመለከተ ለምናደርገው ውይይት እንግዶቻችን ናቸው።
ሙሉ መረጃ ለማግኘት
በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Afripods –
Pocket Casts –
Podcast Addict –
CastBox