- Sputnik አፍሪካ, 1920
Sovereignty Sources
ዓለም በሉላዊነት ምክንያት ስትተሳሰር ፤ ፕሮግራሙም አፍሪካ ባላት እምቅ የተፈጥሮ ኃብት፣ በማደግ ላይ ባለው የሕዝብ ቁጥሯ ፣ በወጣት ኃይሏ እና በአህጉሪቱ ባሉ አዳዲስ ግኝቶችና የመፍትሄ ሃሳቦች ያላትን የመወዳደር አቅምና ጥቅም በሰፊው ይዳስሳል፡፡ እንኳን ወደ 'ሶቨርኒቲ ሶርስ' ፕሮግራም በደህና መጡ፣

የምዕራቡ ዓለም ሚዲያዎች ዝምታ፦ በኢራን ጉዳይ ላይ ለምን ''መረጃን መደበቅ'' መረጡ?

የምዕራቡ ዓለም ሚዲያዎች ዝምታ፦ በኢራን ጉዳይ ላይ ለምን ''መረጃን መደበቅ'' መረጡ?
ሰብስክራይብ

''የምዕራባዊያን ሚዲያዎቹ ህፃናት፣ ሴቶች እንዲሁም አረጋዊያንን ከግምት ሳያስገቡ ነው ከኢራን በኩል ያለን የደኅንነት ስጋት ለማስወገድ በሚመስል ጉዳዩን እየቃኙ ያሉት - ሲሉ በፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የፖሊሲ ጥናት መምህሩ ሙከረም ሚፍታህ (ዶ/ር) ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።''

በዛሬው የሶርቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራማችን የኢራን ጦርነትነን መሠረት አድርገን የምዕራባዊያን ሚዲያዎች ሚዛን አልባ ዘገባዎች እንዲሁም በአንዳንድ ጉዳዮች የሚያሳዩትን ዝምታ እንቃኛለን።
ለዚህም በፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የፖሊሲ ጥናት መምህሩ ሙከረም ሚፍታህ (ዶ/ር) እና በወሎ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ተግባቦት መምህሩ ኢብራሂም ሰይድ አህመድ ደግሞ ሙያዊ ምልከታቸውን አጋርተውናል።
ሙሉውን መረጃ ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:|

ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple PodcastsDeezer Spotify Podcast AddictPocket CastsAfripodsCastBox
አዳዲስ ዜናዎች
0