የመጀመሪያ ደረጃ የምርመራ ውጤቶች በኢራን የሴቶች ትምህርት ቤት ለተፈጸመው ጥቃት አሜሪካ ተጠያቂ መሆኗን ያሳያሉ ተባለ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየመጀመሪያ ደረጃ የምርመራ ውጤቶች በኢራን የሴቶች ትምህርት ቤት ለተፈጸመው ጥቃት አሜሪካ ተጠያቂ መሆኗን ያሳያሉ ተባለ
የመጀመሪያ ደረጃ የምርመራ ውጤቶች በኢራን የሴቶች ትምህርት ቤት ለተፈጸመው ጥቃት አሜሪካ ተጠያቂ መሆኗን ያሳያሉ ተባለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.03.2026
ሰብስክራይብ

የመጀመሪያ ደረጃ የምርመራ ውጤቶች በኢራን የሴቶች ትምህርት ቤት ለተፈጸመው ጥቃት አሜሪካ ተጠያቂ መሆኗን ያሳያሉ ተባለ

የካቲት 20 ቀን በኢራን ሚናብ ከተማ የሴቶች የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ በቶማሃውክ ሚሳኤሎች የተፈጸመው አሰቃቂ ጥቃት በአሜሪካ መፈጸሙን የወታደራዊ ምርመራ ማረጋገጡን ኒው ዮርክ ታይምስ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው የአሜሪካ ባለሥልጣናትን ጠቅሶ ዘግቧል፡፡

​እንደ ዘገባው ከሆነ፣ በአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ ውስጥ የሚገኙ መኮንኖች ጥቃቱ የተፈጸመበትን ቦታ ነጥቦች ያዘጋጁት፣ በመከላከያ ደህንነት ኤጀንሲ በተሰጠ ጊዜው ያለፈበት መረጃ በመነሳት ነው።

​ባለሥልጣናቱ እንደገለጹት፣ የምርመራው ውጤት አሁንም የመጀመሪያ ደረጃ ላይ ያለ ሲሆን፣ አሁን ያለው ዋናው ጥያቄ ለምን ጊዜው ያለፈበት መረጃ ሳይጣራ ለምን ጥቅም ላይ እንደዋለ ማወቅ መሆኑን አክለው ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0