https://amh.sputniknews.africa
አውሮፓ ውስጥ የሚከሰት የኃይል አቅርቦት ቀውስ "በፍጥነት ወደ ዓለም አቀፍ ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ሊቀየር ይችላል" - ፈረንሳዊ ፖለቲከኛ
አውሮፓ ውስጥ የሚከሰት የኃይል አቅርቦት ቀውስ "በፍጥነት ወደ ዓለም አቀፍ ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ሊቀየር ይችላል" - ፈረንሳዊ ፖለቲከኛ
Sputnik አፍሪካ
አውሮፓ ውስጥ የሚከሰት የኃይል አቅርቦት ቀውስ "በፍጥነት ወደ ዓለም አቀፍ ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ሊቀየር ይችላል" - ፈረንሳዊ ፖለቲከኛየ"ፍሬኩዌንስ ፖፑሌር ሜዲያ" አቅራቢ ፔድሮ ጉዋናስ ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገሩት፣ እንደ መካከለኛው ምስራቅ ያሉ... 11.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-11T19:57+0300
2026-03-11T19:57+0300
2026-03-11T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/0b/3516491_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_7c7791b0c6172c07538161872c289b20.jpg
አውሮፓ ውስጥ የሚከሰት የኃይል አቅርቦት ቀውስ "በፍጥነት ወደ ዓለም አቀፍ ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ሊቀየር ይችላል" - ፈረንሳዊ ፖለቲከኛየ"ፍሬኩዌንስ ፖፑሌር ሜዲያ" አቅራቢ ፔድሮ ጉዋናስ ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገሩት፣ እንደ መካከለኛው ምስራቅ ያሉ የዚህ ዓይነት ቀውሶች ከኃይል ዋጋ መናር ባለፈ ሰፊ ተፅዕኖ አላቸው።"አውሮፓ በሁለት ነገሮች ጥምረት ልትጎዳ ትችላለች፤ የኃይል ዋጋ መጨመር፣ ተጨማሪ የዋጋ ግሽበት ጫና እና የኢኮኖሚ እድገት መቀነስ" ብለዋል። በአንጻሩ እንደ ናይጄሪያ ወይም አንጎላ ያሉ አፍሪካውያን አምራች አገራት በአጭር ጊዜ ውስጥ ከሁኔታው ሊጠቀሙ ቢችሉም፤ የኃይል ዋጋ መጨመር በትራንስፖርት፣ በኤሌክትሪክ ወይም በምግብ ላይ ተፅዕኖ እንደሚያሳድር ፖሎቲከኛው አፅንዖት ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አውሮፓ ውስጥ የሚከሰት የኃይል አቅርቦት ቀውስ "በፍጥነት ወደ ዓለም አቀፍ ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ሊቀየር ይችላል" - ፈረንሳዊ ፖለቲከኛ
Sputnik አፍሪካ
አውሮፓ ውስጥ የሚከሰት የኃይል አቅርቦት ቀውስ "በፍጥነት ወደ ዓለም አቀፍ ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ሊቀየር ይችላል" - ፈረንሳዊ ፖለቲከኛ
2026-03-11T19:57+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/0b/3516491_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_1f8ff9041fb44ade69df8332566d44c7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አውሮፓ ውስጥ የሚከሰት የኃይል አቅርቦት ቀውስ "በፍጥነት ወደ ዓለም አቀፍ ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ሊቀየር ይችላል" - ፈረንሳዊ ፖለቲከኛ
19:57 11.03.2026 (የተሻሻለ: 20:04 11.03.2026) አውሮፓ ውስጥ የሚከሰት የኃይል አቅርቦት ቀውስ "በፍጥነት ወደ ዓለም አቀፍ ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ሊቀየር ይችላል" - ፈረንሳዊ ፖለቲከኛ
የ"ፍሬኩዌንስ ፖፑሌር ሜዲያ" አቅራቢ ፔድሮ ጉዋናስ ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገሩት፣ እንደ መካከለኛው ምስራቅ ያሉ የዚህ ዓይነት ቀውሶች ከኃይል ዋጋ መናር ባለፈ ሰፊ ተፅዕኖ አላቸው።
"አውሮፓ በሁለት ነገሮች ጥምረት ልትጎዳ ትችላለች፤ የኃይል ዋጋ መጨመር፣ ተጨማሪ የዋጋ ግሽበት ጫና እና የኢኮኖሚ እድገት መቀነስ" ብለዋል።
በአንጻሩ እንደ ናይጄሪያ ወይም አንጎላ ያሉ አፍሪካውያን አምራች አገራት በአጭር ጊዜ ውስጥ ከሁኔታው ሊጠቀሙ ቢችሉም፤ የኃይል ዋጋ መጨመር በትራንስፖርት፣ በኤሌክትሪክ ወይም በምግብ ላይ ተፅዕኖ እንደሚያሳድር ፖሎቲከኛው አፅንዖት ሰጥተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X