በአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት 5,490 አዳዲስ እና ነባር ሱቆች ዝግጁ መሆናቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት 5,490 አዳዲስ እና ነባር ሱቆች ዝግጁ መሆናቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ
በአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት 5,490 አዳዲስ እና ነባር ሱቆች ዝግጁ መሆናቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.03.2026
ሰብስክራይብ

በአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት 5,490 አዳዲስ እና ነባር ሱቆች ዝግጁ መሆናቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ

ከሱቆቹ መካከል 2 ሺህ 800 ያህሉ እንደ አዲስ የተገነቡ፣ ቀሪዎቹ  2 ሺህ 690 ደግሞ ከዋናው መንገድ ወደ ኋላ በመሳብ እንደገና በነበሩበት ቦታ በአዲስ መልክ ደረጃቸውን በማሻሻል የተገነቡ መሆናቸውን ከንቲባዋ ገልፀዋል።

"አዲስ አበባ የኮሪደር ልማትና መልሶ ማልማት ስራ አነስተኛ ቢዝነሶችን የሚያዳክም ሳይሆን፣ ይበልጥ ዘመናዊ፣ ለሥራ እና ለሸማቹ ሳቢ በሆነ መንገድ መልሶ በመገንባት የተሠራ ነው" ሲሉ አዳነች በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው ላይ ጽፈዋል።

ከዚህ ውስጥ  55 በመቶ  የሚሆነው  ግንባታ በባለቤቶቹ የተከናወነ ሲሆን ቀሪውን በቀበሌ እና በቤቶች ኮርፓሬሽን ውስጥ ሲነግዱ ለነበሩ መንግሥት ገንብቶ ለልማት ተነሺዎች ያስረከባቸው ናቸው።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት 5,490 አዳዲስ እና ነባር ሱቆች ዝግጁ መሆናቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት 5,490 አዳዲስ እና ነባር ሱቆች ዝግጁ መሆናቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት 5,490 አዳዲስ እና ነባር ሱቆች ዝግጁ መሆናቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0