https://amh.sputniknews.africa/20260310/3500873.html
የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት የሀገሪቱን መንግሥት በተኑ
የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት የሀገሪቱን መንግሥት በተኑ
Sputnik አፍሪካ
የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት የሀገሪቱን መንግሥት በተኑ የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት ሚካኤል ራንድሪያኒሪና ጠቅላይ ሚኒስትሩን፣ ፓርላማውን እና መላውን ካቢኔ መበተናቸውን በይፋዊ መግለጫ አስታወቁ። የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶቹ የሥራ ኃላፊነት በጊዜያዊነት ወደ ቋሚ... 10.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-10T18:48+0300
2026-03-10T18:48+0300
2026-03-10T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/0a/3500719_0:96:800:546_1920x0_80_0_0_c56a32b9f9d96f24053a026cee8babfb.jpg
የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት የሀገሪቱን መንግሥት በተኑ የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት ሚካኤል ራንድሪያኒሪና ጠቅላይ ሚኒስትሩን፣ ፓርላማውን እና መላውን ካቢኔ መበተናቸውን በይፋዊ መግለጫ አስታወቁ። የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶቹ የሥራ ኃላፊነት በጊዜያዊነት ወደ ቋሚ ፀሐፊዎች ተዛውሯል።የፕሬዝዳንቱ ቃል አቀባይ ሃሪ ሎረንት ራሃጃሰን እንደገለጹት፣ "ፕሬዝዳንቱ በሕገ መንግሥቱ የተቀመጠውን አሠራር ተከትለው በቅርቡ አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር ይሾማሉ" ብለዋል። ሚካኤል ራንድሪያኒሪና ሥልጣን ላይ የወጡት ባለፈው ጥቅምት ከተቀሰቀሱ ከፍተኛ ሕዝባዊ ተቃውሞዎች በኋላ ነው። ሀገሪቱን በተቆጣጠሩበት ወቅትም የሽግግር ጊዜው ፕሬዝዳንት ሆነው ተሹመዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/0a/3500719_0:21:800:621_1920x0_80_0_0_36f0ed6e9c8b2cd322a626439829cbfa.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት የሀገሪቱን መንግሥት በተኑ
18:48 10.03.2026 (የተሻሻለ: 18:54 10.03.2026) የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት የሀገሪቱን መንግሥት በተኑ
የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት ሚካኤል ራንድሪያኒሪና ጠቅላይ ሚኒስትሩን፣ ፓርላማውን እና መላውን ካቢኔ መበተናቸውን በይፋዊ መግለጫ አስታወቁ። የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶቹ የሥራ ኃላፊነት በጊዜያዊነት ወደ ቋሚ ፀሐፊዎች ተዛውሯል።
የፕሬዝዳንቱ ቃል አቀባይ ሃሪ ሎረንት ራሃጃሰን እንደገለጹት፣ "ፕሬዝዳንቱ በሕገ መንግሥቱ የተቀመጠውን አሠራር ተከትለው በቅርቡ አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር ይሾማሉ" ብለዋል።
ሚካኤል ራንድሪያኒሪና ሥልጣን ላይ የወጡት ባለፈው ጥቅምት ከተቀሰቀሱ ከፍተኛ ሕዝባዊ ተቃውሞዎች በኋላ ነው። ሀገሪቱን በተቆጣጠሩበት ወቅትም የሽግግር ጊዜው ፕሬዝዳንት ሆነው ተሹመዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X