የዚምባብዌ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት የኢትዮጵያን ጠቅላይ ፍርድ ቤት የለውጥ ተግባራት አደነቁ
18:06 10.03.2026 (የተሻሻለ: 18:14 10.03.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
የዚምባብዌ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት የኢትዮጵያን ጠቅላይ ፍርድ ቤት የለውጥ ተግባራት አደነቁ
ሉክ ማላባ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ባደረጉት ጉብኝት፣ የፌደራል ፍርድ ቤቶች የማሻሻያ ስራዎች እና በጋራ መስራት በሚቻልባቸው የትብብር መስኮች ዙሪያ በሰፊው ተወያይተዋል፡፡
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ቴዎድሮስ ምህረት በፌዴራል ፍርድ ቤቶች በመተግበር ላይ ያሉ የለውጥ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ በመግለፅ ለክንውኑም ወሳኝ የሆኑ በርካታ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸዉን ገልፀዋል፡፡
ልዑካኑ የፍርድ ቤቱን የቴክኖሎጂ መሠረተ ልማቶች በመዘዋወር ጎብኝቷል ሲል የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታውቋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

1/4
© telegram sputnik_ethiopia

2/4
© telegram sputnik_ethiopia

3/4
© telegram sputnik_ethiopia

4/4
© telegram sputnik_ethiopia
1/4
© telegram sputnik_ethiopia
2/4
© telegram sputnik_ethiopia
3/4
© telegram sputnik_ethiopia
4/4
© telegram sputnik_ethiopia