https://amh.sputniknews.africa/20260310/3498580.html
"ኢትዮጵያ ታይቶ ተዝቆ የማያልቅ ሃብት እንዳላት አንዱ ማስረጃ የሲናኦል ዋሻ ነው" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
"ኢትዮጵያ ታይቶ ተዝቆ የማያልቅ ሃብት እንዳላት አንዱ ማስረጃ የሲናኦል ዋሻ ነው" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
Sputnik አፍሪካ
"ኢትዮጵያ ታይቶ ተዝቆ የማያልቅ ሃብት እንዳላት አንዱ ማስረጃ የሲናኦል ዋሻ ነው" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድጠቅላይ ሚኒስትሩ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን መልካ በሎ ወረዳ የሚገኘውን የናሲኦል ዋሻ በጎበኙበት ወቅት ተመራማሪዎች ዋሻውን በተመለከተ... 10.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-10T17:43+0300
2026-03-10T17:43+0300
2026-03-10T17:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/0a/3498426_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_e7538420b31f1f1aeb39e165c4e68846.jpg
"ኢትዮጵያ ታይቶ ተዝቆ የማያልቅ ሃብት እንዳላት አንዱ ማስረጃ የሲናኦል ዋሻ ነው" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድጠቅላይ ሚኒስትሩ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን መልካ በሎ ወረዳ የሚገኘውን የናሲኦል ዋሻ በጎበኙበት ወቅት ተመራማሪዎች ዋሻውን በተመለከተ ጥልቅ ጥናት እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።" የዋሻውን አፈጣጠር፣ በአፈጣጠሩ ውስጥ ሰዎች ያላቸውን ሚና በተመለከተ እና አሁን ያለውን ቅርፅ እንዴት እንደያዘ በስፋት መጠናት አለበት" ሲሉ የዋሻውን 30 ሜትር የሚሸፍነው ስፍራ ከእምነበረድ የነጡ ድንጋዮች፣ የላይም ስቶን፣ ግራናይት እና ከዛም ያለፈ አፈጣጠር ያላቸው ድንጋዮች ማራኪ ገፅታ ፈጥረውለታል ብለዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዋሻውን በጎበኙበት ወቅት ያስተላለፉትን መልዕክት ከቪዲዮው ላይ ይመልከቱ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
"ኢትዮጵያ ታይቶ ተዝቆ የማያልቅ ሃብት እንዳላት አንዱ ማስረጃ የሲናኦል ዋሻ ነው" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
Sputnik አፍሪካ
"ኢትዮጵያ ታይቶ ተዝቆ የማያልቅ ሃብት እንዳላት አንዱ ማስረጃ የሲናኦል ዋሻ ነው" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
2026-03-10T17:43+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/0a/3498426_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_41f9c77a1a3f8900db8ee4a59328ea5e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"ኢትዮጵያ ታይቶ ተዝቆ የማያልቅ ሃብት እንዳላት አንዱ ማስረጃ የሲናኦል ዋሻ ነው" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
17:43 10.03.2026 (የተሻሻለ: 17:44 10.03.2026) "ኢትዮጵያ ታይቶ ተዝቆ የማያልቅ ሃብት እንዳላት አንዱ ማስረጃ የሲናኦል ዋሻ ነው" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን መልካ በሎ ወረዳ የሚገኘውን የናሲኦል ዋሻ በጎበኙበት ወቅት ተመራማሪዎች ዋሻውን በተመለከተ ጥልቅ ጥናት እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።
" የዋሻውን አፈጣጠር፣ በአፈጣጠሩ ውስጥ ሰዎች ያላቸውን ሚና በተመለከተ እና አሁን ያለውን ቅርፅ እንዴት እንደያዘ በስፋት መጠናት አለበት" ሲሉ የዋሻውን 30 ሜትር የሚሸፍነው ስፍራ ከእምነበረድ የነጡ ድንጋዮች፣ የላይም ስቶን፣ ግራናይት እና ከዛም ያለፈ አፈጣጠር ያላቸው ድንጋዮች ማራኪ ገፅታ ፈጥረውለታል ብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዋሻውን በጎበኙበት ወቅት ያስተላለፉትን መልዕክት ከቪዲዮው ላይ ይመልከቱ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X