https://amh.sputniknews.africa
በኢንዶኔዥያ ጃካርታ አቅራቢያ በሚገኝ ግዙፍ የቆሻሻ መጣያ ቦታ ላይ በደረሰ የመሬት መንሸራተት የሰባት ሰዎች ሕይወት አለፈ
በኢንዶኔዥያ ጃካርታ አቅራቢያ በሚገኝ ግዙፍ የቆሻሻ መጣያ ቦታ ላይ በደረሰ የመሬት መንሸራተት የሰባት ሰዎች ሕይወት አለፈ
Sputnik አፍሪካ
በኢንዶኔዥያ ጃካርታ አቅራቢያ በሚገኝ ግዙፍ የቆሻሻ መጣያ ቦታ ላይ በደረሰ የመሬት መንሸራተት የሰባት ሰዎች ሕይወት አለፈእሁድ ዕለት የሦስት ሰዎች አስከሬን የተገኘ ሲሆን፣ በትናትናው ዕለት ደግሞ ተጨማሪ አራት አስከሬኖች መገኘታቸውን የጃካርታ... 10.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-10T11:37+0300
2026-03-10T11:37+0300
2026-03-10T13:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/0a/3494805_0:291:480:561_1920x0_80_0_0_782bc8a0230e0ee632847236f5751a0e.jpg
በኢንዶኔዥያ ጃካርታ አቅራቢያ በሚገኝ ግዙፍ የቆሻሻ መጣያ ቦታ ላይ በደረሰ የመሬት መንሸራተት የሰባት ሰዎች ሕይወት አለፈእሁድ ዕለት የሦስት ሰዎች አስከሬን የተገኘ ሲሆን፣ በትናትናው ዕለት ደግሞ ተጨማሪ አራት አስከሬኖች መገኘታቸውን የጃካርታ ፍለጋና የማዳን ኤጀንሲ በመግለጫው አስታውቋል። አክሎም የፍለጋ ሥራው ለጊዜው መቋረጡን ገልጿል።የአካባቢው መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት፣ የመሬት መንሸራተቱ የተከሰተው በአካባቢው ለተከታታይ ሰዓታት የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ ነው። በዚህ ዓመት በተለይ በጃካርታ ዙሪያ ያለው የዝናብ ወቅት በጣም ከባድ መሆኑ ተነግሯል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በኢንዶኔዥያ ጃካርታ አቅራቢያ በሚገኝ ግዙፍ የቆሻሻ መጣያ ቦታ ላይ በደረሰ የመሬት መንሸራተት የሰባት ሰዎች ሕይወት አለፈ
Sputnik አፍሪካ
በኢንዶኔዥያ ጃካርታ አቅራቢያ በሚገኝ ግዙፍ የቆሻሻ መጣያ ቦታ ላይ በደረሰ የመሬት መንሸራተት የሰባት ሰዎች ሕይወት አለፈ
2026-03-10T11:37+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/0a/3494805_0:246:480:606_1920x0_80_0_0_8c910dd039b689f76400d18fa9d51887.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኢንዶኔዥያ ጃካርታ አቅራቢያ በሚገኝ ግዙፍ የቆሻሻ መጣያ ቦታ ላይ በደረሰ የመሬት መንሸራተት የሰባት ሰዎች ሕይወት አለፈ
11:37 10.03.2026 (የተሻሻለ: 13:54 10.03.2026) በኢንዶኔዥያ ጃካርታ አቅራቢያ በሚገኝ ግዙፍ የቆሻሻ መጣያ ቦታ ላይ በደረሰ የመሬት መንሸራተት የሰባት ሰዎች ሕይወት አለፈ
እሁድ ዕለት የሦስት ሰዎች አስከሬን የተገኘ ሲሆን፣ በትናትናው ዕለት ደግሞ ተጨማሪ አራት አስከሬኖች መገኘታቸውን የጃካርታ ፍለጋና የማዳን ኤጀንሲ በመግለጫው አስታውቋል። አክሎም የፍለጋ ሥራው ለጊዜው መቋረጡን ገልጿል።
የአካባቢው መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት፣ የመሬት መንሸራተቱ የተከሰተው በአካባቢው ለተከታታይ ሰዓታት የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ ነው። በዚህ ዓመት በተለይ በጃካርታ ዙሪያ ያለው የዝናብ ወቅት በጣም ከባድ መሆኑ ተነግሯል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X