ጥበብ አገራትን በማቀራረብ ረገድ ቁልፍ ሚና አላት - የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ

ሰብስክራይብ

ጥበብ አገራትን በማቀራረብ ረገድ ቁልፍ ሚና አላት - የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ

ባሳለፍነው ሳምንት በአዲስ አበባ የተከፈተው የቻይና ፊልም ፌስቲቫል፣ ለአገራቱ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት መጠናከር ከፍተኛ አበርክቶ እንዳለው ነብዩ ባዬ ተናግረዋል።

"በተጨማሪም ፌስቲቫሉ የአገራቱ የፊልም ባለሙያዎች በታሪክ አወቃቀር፣ ዳይሬክቲንግ እና የትወና ስልቶች የልምድ ልውውጥ እንዲያደርጉ ያግዛል።" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0