የኒጀር ጦር ኃይሎች በዚህ ወር 265 ታጣቂዎች መግደሉን እና 132 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኒጀር ጦር ኃይሎች በዚህ ወር 265 ታጣቂዎች መግደሉን እና 132 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ
የኒጀር ጦር ኃይሎች በዚህ ወር 265 ታጣቂዎች መግደሉን እና 132 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 09.03.2026
ሰብስክራይብ

የኒጀር ጦር ኃይሎች በዚህ ወር 265 ታጣቂዎች መግደሉን እና 132 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ

​እንደ ጦር ኃይሉ ወርሃዊ መግለጫ፣ በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል ወንጀለኞች እና ከታጣቂ ቡድኖች ጋር በመተባበር የተጠረጠሩ ግለሰቦች ይገኙበታል።

በአየር እና በመሬት ላይ በተደረጉ ወታደራዊ ዘመቻዎች ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የጦር መሳሪያዎች እና ቁሳቁሶች ተይዘዋ፡፡

​🟠 47 ተሽከርካሪዎች፣

🟠 152 ሞተር ሳይክሎች፣

🟠 79 የጦር መሳሪያዎች፣

🟠 ከ50 ሺህ በላይ ጥይቶች እና

🟠 42 ተንቀሳቃሽ የሬዲዮ መገናኛዎች።

​ የጦር ኃይሉ የኮንትሮባንድ መረቦችን በመበተን፣ ከ354 ሺህ ሊትር በላይ ሕገ-ወጥ ነዳጅ እና ከፍተኛ መጠን ያላቸው የተከለከሉ ዕቃዎችን መያዙን ገልጿል። የተያዙት ዕቃዎች ጠቅላላ ዋጋ ወደ 2.4 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ዋጋ  እንዳለው ታውቋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0