የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት የመንገደኞች ቁጥር ቢቀንስም ወደ ኪሳራ የሚያደርሰን አይደለም - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ

ሰብስክራይብ

የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት የመንገደኞች ቁጥር ቢቀንስም ወደ ኪሳራ የሚያደርሰን አይደለም - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ

መስፍን ጣሰው፣ አሜሪካ እና እስራኤል ከኢራን ጋር የገቡበት ግጭት ከተራዘመ በአየር መንገዶች ትርፋማነት ላይ ጠንካራ አሉታዊ ተጽዕኖ ማሳደሩ አይቀሬ መሆኑን በተለይ ስፑትኒክ አፍሪካ ላነሳላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ ተናግረዋል።

"በቀጣናው ያለው ሁኔታ አስቸጋሪ በመሆኑ በአስር የመካከለኛው ምስራቅ መዳረሻዎች ላይ በጊዜያዊነት በረራ አቁመናል። ግጭቱን ተከትሎ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ መጨመሩም የአየር መንገዶችን ወጪ ይጨምራል።" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0