የዶላር አስፈላጊነት አብቅቷል – የቤላሩስ ፕሬዝዳንት

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየዶላር አስፈላጊነት አብቅቷል – የቤላሩስ ፕሬዝዳንት
የዶላር አስፈላጊነት አብቅቷል – የቤላሩስ ፕሬዝዳንት - Sputnik አፍሪካ, 1920, 09.03.2026
ሰብስክራይብ

የዶላር አስፈላጊነት አብቅቷል – የቤላሩስ ፕሬዝዳንት

አሌክሳንደር ሉካሼንኮ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው ማክስም ሪዠንኮቭ ወደ ቶጎ እና ጋና ያደረጉትን ጉብኝት አስመልክቶ ማብራሪያ ተቀብለዋል።

​ፕሬዝዳንቱ የኦማንን በምስራቅ አፍሪካ ለረጅም ጊዜ የዘለቀ እና ለትብብርና ለኢንቨስትመንት ምቹ የሆነ የንግድ ግንኙነት እንደ ጥሩ ምሳሌ አንስተውታል። በተለይም በዶላር ላይ ያለው ጥገኝነት እየቀነሰ በመምጣቱ ይህንን ዕድል መጠቀም እንደሚያስፈልግ አስምረውበታል።

ሉካሼንኮ አፍሪካ "የወደፊቱ ዓለም ናት" ሲሉ ገልጸዋታል፡፡

"እኛ ኢምፓየር አይደለንም፤ አሜሪካውያንም አይደለንም፤ መላውን አኅጉር በአንድ ጊዜ እንሸፍናለን ብለን ማሰብ የለብንም። በምትኩ፣ ትኩረታችንን የሳቡ አገራት ውስጥ በዋናነት የምንቀሳቀስባቸው ጠንካራ መሠረቶችን መፍጠር አለብን። ዋናው ቁምነገር ይኸው ነው" ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0