https://amh.sputniknews.africa
ነዳጅ በ119 ዶላር፦ እውነተኛው የነዳጅ ቀውስ በኢራን እና በሆርሙዝ ላይ የተንጠለጠለ ነው - ባለሙያ
ነዳጅ በ119 ዶላር፦ እውነተኛው የነዳጅ ቀውስ በኢራን እና በሆርሙዝ ላይ የተንጠለጠለ ነው - ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ነዳጅ በ119 ዶላር፦ እውነተኛው የነዳጅ ቀውስ በኢራን እና በሆርሙዝ ላይ የተንጠለጠለ ነው - ባለሙያ "የአጭር ጊዜ ጥቃቶች እና የአካባቢው መስተጓጎሎች የብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ ዋጋን በአንድ በርሜል ወደ 100 ዶላር ሊገፉት ይችላሉ፤ነገር ግን ዋጋው... 09.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-09T14:48+0300
2026-03-09T14:48+0300
2026-03-09T14:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/09/3486954_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_de81e371af6908f06d6875f4be0b122c.jpg
ነዳጅ በ119 ዶላር፦ እውነተኛው የነዳጅ ቀውስ በኢራን እና በሆርሙዝ ላይ የተንጠለጠለ ነው - ባለሙያ "የአጭር ጊዜ ጥቃቶች እና የአካባቢው መስተጓጎሎች የብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ ዋጋን በአንድ በርሜል ወደ 100 ዶላር ሊገፉት ይችላሉ፤ነገር ግን ዋጋው ከዚህ በላይ ረግቶ እንዲቆይ ከኢራን፣ ከኳታር እና ከአንዳንድ የኦፔክ (OPEC) አባል ሀገራት የሚላከው የነዳጅ ምርት በከፍተኛ ሁኔታ መቀነስ አለበት ከኢራን፣ ከኳታር እና ከአንዳንድ የኦፔክ አባላት የሚወጣው የነዳጅ ምርት በከፍተኛ ሁኔታ መቀነስ ይኖርበታል" ሲሉ ሩሲያዊው ባለሙያ ኢግባል ጉሊዬቭ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።በአሁኑ ወቅት አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የሚፈፅሙት ጥቃት እየተፋፋመ ባለበት ሁኔታ፣ የብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ በአንድ በርሜል ወደ 119 ዶላር በመዝለል ከጎርጎሮሳውያኑ 2022 ወዲህ ከፍተኛው የንግድ ልውውጥ ዋጋ ሆኖ ተመዝግቧል።እንደ ጉሊዬቭ እምነት፣ የነዳጅ ዋጋ በአንድ በርሜል ከ100 ዶላር በላይ ሆኖ የሚቀጥለው በሆርሙዝ ወሽመጥ ዙሪያ ያለው ቀውስ ለረጅም ጊዜ የሚቀጥል ከሆነ ብቻ ነው። "ይህ ጉዳይ አሁን የገበያ ጥያቄ መሆኑ ቀርቶ የጂኦፖለቲካ እና በመካከለኛው ምስራቅ ያለው የኃይል ሚዛን ጉዳይ ሆኗል" ሲሉም ባለሙያው አጠቃለዋል። በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/09/3486954_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_5ae720575239a64920f7a4d0d1927070.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ነዳጅ በ119 ዶላር፦ እውነተኛው የነዳጅ ቀውስ በኢራን እና በሆርሙዝ ላይ የተንጠለጠለ ነው - ባለሙያ
14:48 09.03.2026 (የተሻሻለ: 14:54 09.03.2026) ነዳጅ በ119 ዶላር፦ እውነተኛው የነዳጅ ቀውስ በኢራን እና በሆርሙዝ ላይ የተንጠለጠለ ነው - ባለሙያ
"የአጭር ጊዜ ጥቃቶች እና የአካባቢው መስተጓጎሎች የብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ ዋጋን በአንድ በርሜል ወደ 100 ዶላር ሊገፉት ይችላሉ፤ነገር ግን ዋጋው ከዚህ በላይ ረግቶ እንዲቆይ ከኢራን፣ ከኳታር እና ከአንዳንድ የኦፔክ (OPEC) አባል ሀገራት የሚላከው የነዳጅ ምርት በከፍተኛ ሁኔታ መቀነስ አለበት ከኢራን፣ ከኳታር እና ከአንዳንድ የኦፔክ አባላት የሚወጣው የነዳጅ ምርት በከፍተኛ ሁኔታ መቀነስ ይኖርበታል" ሲሉ ሩሲያዊው ባለሙያ ኢግባል ጉሊዬቭ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
በአሁኑ ወቅት አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የሚፈፅሙት ጥቃት እየተፋፋመ ባለበት ሁኔታ፣ የብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ በአንድ በርሜል ወደ 119 ዶላር በመዝለል ከጎርጎሮሳውያኑ 2022 ወዲህ ከፍተኛው የንግድ ልውውጥ ዋጋ ሆኖ ተመዝግቧል።
እንደ ጉሊዬቭ እምነት፣ የነዳጅ ዋጋ በአንድ በርሜል ከ100 ዶላር በላይ ሆኖ የሚቀጥለው በሆርሙዝ ወሽመጥ ዙሪያ ያለው ቀውስ ለረጅም ጊዜ የሚቀጥል ከሆነ ብቻ ነው።
"ይህ ጉዳይ አሁን የገበያ ጥያቄ መሆኑ ቀርቶ የጂኦፖለቲካ እና በመካከለኛው ምስራቅ ያለው የኃይል ሚዛን ጉዳይ ሆኗል" ሲሉም ባለሙያው አጠቃለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X