ኢራን ኩዌት ውስጥ የአሜሪካ ጦር መቀመጫ ነው ያለችውን ህንጻ በድሮን መታች

ሰብስክራይብ

ኢራን ኩዌት ውስጥ የአሜሪካ ጦር መቀመጫ ነው ያለችውን ህንጻ በድሮን መታች

የአሜሪካ ወታደራዊ ሠራተኞች ሳይኖሩበት አይቀርም የተባለው የማኅበራዊ ዋስትና ህንጻ በእሳት ተያይዟል።

የአሜሪካ ወታደራዊ ኃይል በአሊ አል ሳሌም አየር ማረፊያ ቁልፍ መቀመጫውን ማጣቱን ተከትሎ የዕዝ እና ቁጥጥር ሥራውን ወደ ህንፃው እንዳዛወረ የኢራን ሚዲያ ዘግቧል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0