የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በማስመልከት በ8 ሀገራት በሴቶች ብቻ የሚመራ በረራ እንደሚያደርግ አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በማስመልከት በ8 ሀገራት በሴቶች ብቻ የሚመራ በረራ እንደሚያደርግ አስታወቀ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በማስመልከት በ8 ሀገራት በሴቶች ብቻ የሚመራ በረራ እንደሚያደርግ አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.03.2026
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በማስመልከት በ8 ሀገራት በሴቶች ብቻ የሚመራ በረራ እንደሚያደርግ አስታወቀ

ከነገ ጀምሮ ወደ ካይሮ፣ ጅቡቲ፣ ናይሮቢ፣ ፍራንክፈርት፣ አክራ፣ ሙምባይ፣ ዊንድሆክ እና ድሬዳዋ በድምሩ 8 በረራዎች እንደሚደረጉ የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ተናግረዋል።

‍ በረራው ሴቶች አብራሪነትን ጨምሮ በሁሉም የአቪዬሽን ዘርፎች ያላቸውን ተሳትፎ ለማሳየት በማሰብ የሚከናወን መሆኑንም ተናግረዋል።

ዋና ሥራ አስፈጻሚው የአየር መንገዱ የሴት አብራሪዎች ቁጥር 95 መድረሱን ገልጸዋል ሲል የስፑትኒክ አፍሪካ ባልደረባ ዘግቧል።

አየር መንገዱ የሴቶችን ቀን በማስመልከት ከ2007 ዓ.ም ጀምሮ በየዓመቱ በሴቶች ብቻ የሚመራ በረራ ሲያደርግ ቆይቷል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በማስመልከት በ8 ሀገራት በሴቶች ብቻ የሚመራ በረራ እንደሚያደርግ አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በማስመልከት በ8 ሀገራት በሴቶች ብቻ የሚመራ በረራ እንደሚያደርግ አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በማስመልከት በ8 ሀገራት በሴቶች ብቻ የሚመራ በረራ እንደሚያደርግ አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0