https://amh.sputniknews.africa
የጋና መንግሥት በሊባኖስ በሚገኙ ወታደሮቹ ላይ ለደረሰው ጥቃት ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ይፋዊ አቤቱታ አቀረበ
የጋና መንግሥት በሊባኖስ በሚገኙ ወታደሮቹ ላይ ለደረሰው ጥቃት ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ይፋዊ አቤቱታ አቀረበ
Sputnik አፍሪካ
የጋና መንግሥት በሊባኖስ በሚገኙ ወታደሮቹ ላይ ለደረሰው ጥቃት ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ይፋዊ አቤቱታ አቀረበ በሊባኖስ የሚገኘው የጋና የተባበሩት መንግሥታት የሰላም አስከባሪ ሻለቃ መምሪያ ዓርብ ዕለት በደረሰበት የሚሳኤል ጥቃት ሁለት ወታደሮች... 07.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-07T17:02+0300
2026-03-07T17:02+0300
2026-03-07T17:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/07/3468985_0:289:480:559_1920x0_80_0_0_6099bae0c44a8a71e62602b67b1a9906.jpg
የጋና መንግሥት በሊባኖስ በሚገኙ ወታደሮቹ ላይ ለደረሰው ጥቃት ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ይፋዊ አቤቱታ አቀረበ በሊባኖስ የሚገኘው የጋና የተባበሩት መንግሥታት የሰላም አስከባሪ ሻለቃ መምሪያ ዓርብ ዕለት በደረሰበት የሚሳኤል ጥቃት ሁለት ወታደሮች መቁሰላቸውን የጋና ጦር ኃይሎች አስታውቋል።"ዓለም አቀፍ ሕግን የሚጥስ እና እንደ ጦር ወንጀል የሚቆጠር ነው። በዚህ ጥቃት ዙሪያ የተሟላ፣ አስቸኳይ፣ ገለልተኛ እና ግልጽ ምርመራ እንዲደረግ እንጠይቃለን" ሲሉ የጋና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሙኤል ኦኩዴቶ አብላክዋ ተናግረዋል። ሊባኖስ ሰሞኑን ወደ ሰፊው የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት ውስጥ ገብታለች። ሄዝቦላህ በኢራን ላይ ለተከፈተው ጥቃት ምላሽ ለመስጠት ሮኬቶችን መተኮሱን ተከትሎ እስራኤል በሊባኖሱ ቡድን ላይ አዲስ ወታደራዊ ዘመቻ ጀምራለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የጋና መንግሥት በሊባኖስ በሚገኙ ወታደሮቹ ላይ ለደረሰው ጥቃት ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ይፋዊ አቤቱታ አቀረበ
Sputnik አፍሪካ
የጋና መንግሥት በሊባኖስ በሚገኙ ወታደሮቹ ላይ ለደረሰው ጥቃት ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ይፋዊ አቤቱታ አቀረበ
2026-03-07T17:02+0300
true
PT1S
የጋና መንግሥት በሊባኖስ በሚገኙ ወታደሮቹ ላይ ለደረሰው ጥቃት ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ይፋዊ አቤቱታ አቀረበ
Sputnik አፍሪካ
የጋና መንግሥት በሊባኖስ በሚገኙ ወታደሮቹ ላይ ለደረሰው ጥቃት ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ይፋዊ አቤቱታ አቀረበ
2026-03-07T17:02+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/07/3468985_0:244:480:604_1920x0_80_0_0_826358a4c10e464ec01eb18935da3f3a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia