https://amh.sputniknews.africa
የኢራኑ ጠቅላይ መሪ አያቶላ አሊ ካሜኒ ግድያ የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲን ወደ ግድያ ፖለቲካ ሊለውጥ ይችላል - የዲፕሎማሲ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ተንታኝ
የኢራኑ ጠቅላይ መሪ አያቶላ አሊ ካሜኒ ግድያ የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲን ወደ ግድያ ፖለቲካ ሊለውጥ ይችላል - የዲፕሎማሲ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
የኢራኑ ጠቅላይ መሪ አያቶላ አሊ ካሜኒ ግድያ የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲን ወደ ግድያ ፖለቲካ ሊለውጥ ይችላል - የዲፕሎማሲ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ተንታኝየአንድን ሀገሪ መሪ መግደል የተባበሩት መንግሥታት ቻርተርን የሚጥስ ነው የሚሉት ተንታኙ ሞሃመድ... 07.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-07T16:43+0300
2026-03-07T16:43+0300
2026-03-07T16:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/07/3468346_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_112e47504b58f3621d1369c30a76819d.jpg
የኢራኑ ጠቅላይ መሪ አያቶላ አሊ ካሜኒ ግድያ የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲን ወደ ግድያ ፖለቲካ ሊለውጥ ይችላል - የዲፕሎማሲ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ተንታኝየአንድን ሀገሪ መሪ መግደል የተባበሩት መንግሥታት ቻርተርን የሚጥስ ነው የሚሉት ተንታኙ ሞሃመድ ሲራጅ፤ የካሜኒ ግድያ እ.አ.አ በ1973 የወጣውን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተጠበቁ ሰዎች ኮንቬንሽንን የጣሰ ወንጀል እንደሆነ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።“ከአያቶላው ጋር ተያይዞ በኢራን ላይ የተወሰደው እርምጃ የዓለም አቀፍ ሕግና ሉዓላዊነትን እንዲሁም በሕዝብ ይሁንታ የተመረጠን ወይም የተቀመጠን የመንግሥት መሪን በመግደል የተባበሩት መንግሥታት ቻርተር አንቀጽ ሁለት ንዑስ አንቀጽ አራትን የሚጥስ ሆኖ እናገኘዋለን።”ድርድር ለወታደራዊ ዝግጅት ሽፋን የሆነበት መንገድ ደግሞ ሀገራት ከጠረጴዛ ይልቅ ጦርን እንዲያስቀደሙ የሚገፋፋና የዓለም አቀፍ ግንኙነት ላይ ዕምነት የሚያሳጣ አካሄድ እንደሆነም አክለዋል፡፡“ይሄ ድርጊት በዓለም አቀፍ ግንኙነት ውስጥ ትልቁን ካፒታል ‘መተማመንን’ የሚያሳጣ ነው፡፡...ሀገራት በጠረጴዛ ዙሪያ ከሚደረግ ስምምነት ይልቅ ወታደራዊ ዝግጅትን ብቸኛ አማራጭ አድርገው እንዲወስዱ ሊገፋፋቸው ይችላል።” ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/07/3468346_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_53c804a0391ac4745bc4d16435bc08c6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢራኑ ጠቅላይ መሪ አያቶላ አሊ ካሜኒ ግድያ የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲን ወደ ግድያ ፖለቲካ ሊለውጥ ይችላል - የዲፕሎማሲ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ተንታኝ
16:43 07.03.2026 (የተሻሻለ: 16:44 07.03.2026) የኢራኑ ጠቅላይ መሪ አያቶላ አሊ ካሜኒ ግድያ የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲን ወደ ግድያ ፖለቲካ ሊለውጥ ይችላል - የዲፕሎማሲ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ተንታኝ
የአንድን ሀገሪ መሪ መግደል የተባበሩት መንግሥታት ቻርተርን የሚጥስ ነው የሚሉት ተንታኙ ሞሃመድ ሲራጅ፤ የካሜኒ ግድያ እ.አ.አ በ1973 የወጣውን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተጠበቁ ሰዎች ኮንቬንሽንን የጣሰ ወንጀል እንደሆነ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
“ከአያቶላው ጋር ተያይዞ በኢራን ላይ የተወሰደው እርምጃ የዓለም አቀፍ ሕግና ሉዓላዊነትን እንዲሁም በሕዝብ ይሁንታ የተመረጠን ወይም የተቀመጠን የመንግሥት መሪን በመግደል የተባበሩት መንግሥታት ቻርተር አንቀጽ ሁለት ንዑስ አንቀጽ አራትን የሚጥስ ሆኖ እናገኘዋለን።”
ድርድር ለወታደራዊ ዝግጅት ሽፋን የሆነበት መንገድ ደግሞ ሀገራት ከጠረጴዛ ይልቅ ጦርን እንዲያስቀደሙ የሚገፋፋና የዓለም አቀፍ ግንኙነት ላይ ዕምነት የሚያሳጣ አካሄድ እንደሆነም አክለዋል፡፡
“ይሄ ድርጊት በዓለም አቀፍ ግንኙነት ውስጥ ትልቁን ካፒታል ‘መተማመንን’ የሚያሳጣ ነው፡፡...ሀገራት በጠረጴዛ ዙሪያ ከሚደረግ ስምምነት ይልቅ ወታደራዊ ዝግጅትን ብቸኛ አማራጭ አድርገው እንዲወስዱ ሊገፋፋቸው ይችላል።”
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X